Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ ክልል ገቢዎች ባለስልጣን ባለፉት 6 ወራት ከ17 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ገቢዎች ባለስልጣን ባለፉት 6 ወራት ከ17 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ገለፀ፡፡ ባለስልጣኑ በ2013 በጀት አመት 29 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ እየሰራ ያለ ሲሆን በስድስት ወራት ውስጥ ከ17 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር…

ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድጋፍ ሰልፍ በተለያዩ ከተሞች ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድጋፍ ሰልፍ በተለያዩ ከተሞች ተካሄደ፡፡ በወላይታ ዞን ሁሉም ወረዳዎችና ከሶዶ ከተማ የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የተገሳተፉበት የድጋፍ ሰልፍ ተካሄዷል፡፡ የሰልፉ አላማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ወደ…

በአሜሪካ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ የሃይማኖት አባቶች፣ የአደረጃጀት ተወካዮች፣ ምሁራን፣ የአድቮኬሲና ሌሎች አካላት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ በሁሉም ስቴቶች የሚገኙ ከ800 በላይ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ የሃይማኖት አባቶች፣ የአደረጃጀት ተወካዮች፣ ምሁራን፣ የአድቮኬሲና ሌሎች አካላት በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የዙም ውይይት አካሂደዋል። ውይይቱ በዋሺንግተን…

የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮች በመፍታት ጠንካራ የማስፈጸም አቅምን መገንባት ላይ በትኩረት ይሰራል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግሥት ተቋማት የሚስተዋለውን የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮች በመፍታት ጠንካራ የማስፈጸም አቅምን መገንባት ላይ በትኩረት ይሰራል ተባለ ።. የአዲስ አበባ ከተማ ፐብሊክ ሰርቨስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ የአገልግሎት አሰጣጥ እና የማስፈጸም…

ተጨማሪ 885 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 88 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ6 ሺህ 677 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 885 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 142 ሺህ 338 ደርሷል። በሌላ…

የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለመተከል ተፈናቃዮች ከሁለት ሺህ ኩንታል በላይ የስንዴ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከመተከል ተፈናቅለው ቻግኒ ከተማ ተጠልለው ለሚገኙ 48 ሺህ ተፈናቃዮች የሁለት ሺህ 800 ኩንታል የስንዴ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን ያደረጉት የንግድና ኢንዱስትሪ  ሚኒስቴር እና በስሩ የሚገኙ ተጠሪ ተቋማት እንደሆኑ…

በኦሮሚያ ክልል የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን 94 በመቶ ለማድረስ እየተሰራ ነው- ዶ/ር  ግርማ አመንቴ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  በኦሮሚያ ክልል በቀጣዮቹ 10 ዓመታት የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን 94 በመቶ ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የኦሮሚያ የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ ዶክተር ግርማ አመንቴ ተናገሩ። በኦሮሚያ ክልል…

የትግራይ ክልልን መልሶ በማደራጀት ሂደት ውስጥ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ትብብር ያስፈልጋል -ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የትግራይን ክልልን መልሶ በማደራጀት ሂደት ውስጥ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ትብብር እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል፡፡ ፕሬዚዳንቷ ዛሬ በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ የተለያዩ አካባቢዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በመቀሌ ከተማ…