Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን ከፊንላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከፊንላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፔካ ሃቪስቶ ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይታቸው የፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በኢትዮጵያ ያደረጉት ጉብኝት ቀጣይ አካል መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ…

የፕሪሚርየር ሊጉ የውድድር ዘመኑ ፈጣን ግቦች የተመዘገቡበት ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና አሸናፊነት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር ዘመኑ ፈጣን ግቦች የተመዘገቡበት ድሬዳዋ ከተማን ከኢትዮጵያ ቡና ያገናኘው ጨዋታ በቡናማዎቹ 3 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቋል። በጨዋታውና በውድድር ዘመኑ ፈጣን የሆነውን ግብ አቡበከር ናስር በ2ኛው…

ሚኒስቴሩ ሀሰተኛ ደረሰኝ በማሰራጨት ሲያጭበረብሩ የነበሩ 42 ድርጅቶች መለየታቸውን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ ደረሰኝ በማሰራጨት ሲያጭበረብሩ የነበሩ 42 ድርጅቶች መለየታቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ድርጅቶቹ ባለፉት ሰባት ወራት በሃሰተኛ ደረሰኝ ሲያጭበረብሩ የነበሩና በጥናት የተለዩ መሆናቸውንም አስታውቋል፡፡…

ቢሊየነሩና የማሜሎዲ ሰንዳውን ክለብ ባለቤት ሞትሴፔ የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቢሊየነሩና የማሜሎዲ ሰንዳውን ክለብ ባለቤት ፓትሪስ ሞትሴፔ የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆኑ። 43ኛው የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሽን ጠቅላላ ጉባኤ በሞሮኮ ራባት በተካሄደበት ወቅት ነው ፓትሪስ ሞትሴፔ የተመረጡት። የፌዴሬሽኑ…

ኢትዮጵያውያን ምሁራን በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ለመግባት እየተደረገ ያለውን እንቅስቃሴ የሚቃወም ደብዳቤ ለፀጥታው ምክር ቤት አስገቡ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትውልደ ኢትዮጵያውያን ምሁራን አሜሪካ እና የተወሰኑ ምዕራባውያን ሃይሎች በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ለመግባት እያደረጉት ያለውን ጥረት የሚቃወም ደብዳቤ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት፣ ለአውሮፓ ህብረትና ለሩሲያ…

292 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረብያ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 292 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረብያ፣ ጂዳ ዛሬ  ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል አድርገዉላቸዋል።

የሸማች ህብረት ስራ ማህበራት የኑሮ ንረቱን ለማቃለል የተለያዩ የግብርና ምርቶችን ማስገባት ቀጥሏል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች  የሚገኙ የሸማች ህብረት ስራ ማህበራት የኑሮ ንረቱን ለማቃለል  የተለያዩ የግብርና ምርቶችን ማስገባት እንደቀጠሉ መሆኑ ተገልጿል ፡፡ በዛሬው ዕለትም የአራዳ ክፍለ ከተማ በአስሩም ወረዳዎች ለሚገኙ የሸማች…

የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ስራ ድጋፍ እንደሚሰጥ ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ )የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ኢትዮጵያን አስመልክቶ ባደረገው ስብሰባ ማጠቃለያ ለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ስራ ድጋፉን ሰጠ፡፡ ምክር ቤቱ በተለይም ኮሚሽኑ ለሚያቀርባቸው ዝርዝር መረጃዎች እንዲሁም ተግባራዊ እንዲደረጉ ለሚሰጣቸው ምክረ…

242 ሺህ 605 የተለያዩ ሃገራት ገንዘቦች በሰበታ ከተማ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰበታ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ከ242 ሺህ 605 የተለያዩ ሃገራት ገንዘቦች መያዙን አስታወቀ፡፡ ገንዘቡ በግለሰብ መኖሪያ ቤት በተደረገ ፍተሻ መያዙን የከተማዋ ፖሊስ ኮሙዩኒኬሽን ዲቪዥን መምሪያ ሃላፊ ኮማንደር አበራ ዳባ…

አልማ ከ7 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የህክምና ቁሳቁሶችን ለኮምቦልቻ ጠቅላላ  ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ አቀፍ ልማት ማህበር (አልማ) ከ7ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የህክምና ቁሳቁሶችን ለኮምቦልቻ ጠቅላላ  ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ ፡፡ የአልማ የዲያስፖራ በጎ ፈቃደኞች ማስተባበሪያ  ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ጉታ ÷ ድጋፉን…