Fana: At a Speed of Life!

ባይደን በየመን እየተካሄደ ለሚገኘው ጦርነት ድጋፋቸውን አቋረጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በየመን እየተካሄደ ለሚገኘው ጦርነት ድጋፋቸውን ማቋረጣቸው አስታውቀዋል፡፡ በየመን ለስድስት ዓመታት በዘለቀው ጦርነት ከ110 ሺህ በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ ባይደንም በየመን የሚካሄደው ጦርነት መቆም…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር የ6 ወራት የስራ አፈፃፀሙን እየገመገመ ነው

የአዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር የስድስት ወራት የስራ አፈፃፀሙን እየገመገመ ይገኛል። በመድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች እየተሳተፉ ነው። በግምገማው በተያዘው…

የሀላባ እና ካፋ ዞን ነዋሪዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የሀላባ ዞን ነዋሪዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያላቸውን ድጋፍ በሰልፍ ገለፁ፡፡ ነዋሪዎቹ ጁንታውን የማፍረሱ ድል የጋራ ጥረት ውጤት ነው ብለዋል። አደናጋሪ አሉባልታዎችን በማክሸፍ ለለውጡ ዘላቂነት እንተጋለን፤ ለውጡን…

የሰላም ሚኒስትሯ ከተመድ ዋና ጸሀፊ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

የአዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሀፊ ልዩ መልዕክተኛ ፓርፌይት ኦናንጋ-አንያንጋ ጋር ተወያዩ፡፡ ወይዘሮ ሙፈሪሃት በኢትዮጵያ የለውጥ ሂደት አብሮነትንና ሀገራዊ መግባባትንና ለማዳበር…

የኢጋድ ዋና ጸሃፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ከፖርቹጋል መከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢጋድ ዋና ጸሃፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ከፖርቹጋል መከላከያ ሚኒስትር ጃኦ ጎሜስ ክራቪኖ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በጂኦ ፖለቲካ ፣ በባህር ደህንነት ፣ ስደትን በተመለከቱ ጉዳዮች እና በሌሎችም ጉዳዮች ላይ በበይነመረብ መወያየታቸውን ዶክተር ወርቅነህ…

አሜሪካ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን የለውጥ ሂደት እና ሀገራዊውን ምርጫ ትደግፋለች – የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን አሜሪካ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን የለውጥ ሂደት እና ቀጣዩን ምርጫ እንደምትደግፍ አስታወቁ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡…

በድሬዳዋ ትናንት ምሽት በደረሰ የእሳት አደጋ በአራት ሸቀጣ ሸቀጥ መሸጫ መደብሮች ላይ ጉዳት ደርሷል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ትናንት ምሽት 2 ሰአት ገደማ አሸዋ ሲጋራ ተራ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ በአራት ሸቀጣ ሸቀጥ መሸጫ መደብሮች ላይ ጉዳት ደርሷል፡፡ የድሬዳዋ ፖሊስ እሳት አደጋ ተከላካይ ዲቪዥን በፍጥነት ቦታው ላይ በመድረሱ…

ራይዚንግ ኢትዮጵያ ንቅናቄን አስመልክቶ የምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃገሪቱን ገጽታ በተሻለ መልኩ ማስተዋወቅን ዓላማ አድርጎ የተጀመረው “ራይዚንግ ኢትዮጵያ” ንቅናቄ በቱሪዝም ፕሮሞሽን እና ማርኬቲንግ፣ በባህል፣ በኢንቨስትመንት፣ በበጎ አድራጎት እና በዳያስፖራ ኢንቨስትመንት ዙሪያ ያከናወናቸውን ተግባራት እና…

ኢትዮጵያ ከህዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ የሚደረገውን ውይይት አጠናክራ ትቀጥላለች – ኢንጂነር ስለሽ በቀለ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን በተመለከተ የሚነሱ አለመግባባቶችን በውይይት ለመፍታት የምታደርገውን ጥረት እንደምትቀጥል የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ስለሺ በቀለ ገለጹ። ዶክተር ስለሺ ከአልጀዚራ ዓረብኛ ቋንቋ ስርጭት ጋር…

ተጨማሪ 749 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 254 ሰዎች አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ለ6 ሺህ 2 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ  749 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 140 ሺህ 257 ደርሷል። በሌላ በኩል 254…