Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ በድንበር ደህንነት ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ የስትራቴጂካዊ አጋርነትን በማጎልበት በድንበር ደህንነት ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል። የመግባቢያ ስምምነቱን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል እና…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጋር በትብብር ለመስራት ዝግጁ መሆኗን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጋር ገንቢ በሆነ መልኩ በትብብር ለመስራት ዝግጁ መሆኗን አስታወቁ፡፡ አምባሳደር ታዬ ለተመድ የፀጥታው ምክር ቤት በኢትዮጵያ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከሳህራዊ አረብ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሞሃመድ ሳሌም ኦልድ ሳሌክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከሳህራዊ አረብ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሞሃመድ ሳሌም ኦልድ ሳሌክ ጋር ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ ውይይቱን ያካሄዱት ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ እና ከሀገሪቱ…

በመዲናዋ ሀገር አቀፍ የኅብረት ስራ ዐውደ ርዕይ እና ባዛርና ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  በአዲስ አበባ ሀገር አቀፍ የኅብረት ስራ ዐውደ ርዕይ ፣ ባዛርና ሲምፖዚየም ሊካሄድ ነው። የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ በላከልን መግለጫ ÷ ዝግጅቱ “የኅብረት ሥራ ግብይት ለዘላቂ ሠላም” በሚል መሪ ቃል ከመጋቢት 9 እስከ 13 ቀን 2013…

በኒውዮርክ እና በብራሰልስ ትውልደ ኢትዮጵያውያን የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚያወግዙ ሰላማዊ ሰልፎችን አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ትክክለኛ እና ወቅታዊ ገፅታ ለመላው ዓለም የሚያስተጋቡ ሰላማዊ የድጋፍ ሰልፎች በካናዳ የተለያዩ ከተሞች፥ በኒውዮርክ እና በብራስልስ ተካሄደዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ…

በኮሮናቫይረስ የመያዝ ምጣኔ በኢትዮጵያ የ12 ነጥብ 8 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል – የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮናቫይረስ የመያዝ ምጣኔ በኢትዮጵያ የ12 ነጥብ 8 በመቶ ጭማሪ  ማሳየቱን የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ። ይህ በኮሮናቫይረስ የመያዝ ምጣኔ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ  2 በመቶ፣ በአፍሪካ 10 በመቶ መጨመሩንም  ነው የገለጸው።…

የህዳሴ ግድብ ግንባታ በፍጥነት መጠናቀቅ ለሶስትዮሽ ድርድሩ መሳካት ወሳኝ ነው – ፕሮፌሰር ያዕቆብ አርሳኖ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በፍጥነት መጠናቀቅ ለሶስትዮሽ ድርድሩ መሳካት ወሳኝ በመሆኑ የህብረተሰቡ ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ፕሮፌሰር ያዕቆም አርሳኖ ተናገሩ። ፕሮፌሰሩ ለዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ምሁራንና ተማሪዎች ስለ ግድቡ…

ኢትዮጵያና ጃፓን የሀገራቱን የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ዙሪያ መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና በኢትዮጵያ የጃፓን ኤምባሲ የሁለቱን ሀገራት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ በምክር ቤቱ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ…

ብልጽግና ፓርቲ ዶክተር ዐቢይ አሕመድን በአጋሮ ከተማ ዕጩ ተወዳዳሪ አድርጎ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ዶክተር ዐቢይ አሕመድን ለምርጫ በጅማ ዞን አጋሮ ከተማ ዕጩ ተወዳዳሪ አድርጎ ማቅረቡን አስታወቀ፡፡ ፓርቲው ዛሬ ማኒፌስቶውንና የምርጫ ምልክቱን በአጋሮ ከተማ ለአባላትና ደጋፊዎች ባስተዋወቀበት ወቅት ነው ዶክተር ዐቢይ አሕመድን…

ፋሲል ከነማ የሊጉን መሪነት አጠናከረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት በተካሄደው ጨዋታ ፋሲል ከነማ መሪነቱን አጠናከረ፡፡ ዛሬ ከሰዓት በባህርዳር ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ መሪው ፋሲል ከነማ ጅማ አባ ጅፋር 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ለፋሲል ከነማ ሁለቱን የማሸነፊያ…