በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የተጎዱ ሠራተኞችን ለመደገፍ የ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የተጎዱ የጨርቃጨርቅና አልባሳት ዘርፍ የሚሰሩ ሠራተኞችን ለመደገፍ የ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ፡፡
ድጋፉ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ የስራ…