Fana: At a Speed of Life!

በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የተጎዱ ሠራተኞችን ለመደገፍ የ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የተጎዱ የጨርቃጨርቅና አልባሳት ዘርፍ የሚሰሩ ሠራተኞችን ለመደገፍ የ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ፡፡ ድጋፉ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ የስራ…

በፕሪሚየር ሊጉ ሰበታ ከተማ አዳማ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ 11 ኛ ሳምንት ዛሬ ከሰዓት በተደረገ ጨዋታ ሰበታ ከተማ አዳማ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል። የሰበታ ከተማን የማሸነፊያ ጎል ዳዊት እስጢፋኖስ በፍጹም ቅጣት ምት አስቆጥሯል፡፡…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል የመስተዳድር ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን አካሂዷል፡፡ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው የመስተዳድር ምክር ቤቱን ውይይት በቪዲዮ ኮንፍረንስ መርተውታል፡፡ የመስተዳድር ምክር ቤቱም በሁለት አጀንዳዎች ላይ…

የደቡብ ክልል ነዋሪዎች በትግራይ ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች ከ11 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረጉ  

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ነዋሪዎች በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የሚውል ከ11 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አበረከቱ፡፡ የክልሉ ተወካዮች ከነዋሪዎች የተሰበሰበውን ድጋፍ ዛሬ በመቀሌ ተገኝተው ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር…

“አኖፌለስ ስቴፈንሳይ” የተሰኘች ወባ አስተላላፊ ትንኝ በኢትዮጵያ ከተሞች መገኘቷን ጥናት አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "አኖፌለስ ስቴፈንሳይ" የተሰኘች የወባ አስተላላፊ ትንኝ በኢትዮጵያ የተለያዩ ከተሞች መገኘቷን በአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲቲዩት የተካሄደ ጥናት አመለከተ። ጥናቱ በአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲቲዩት፣ በዩ.ኤስ.አይ.ዲ ቪክቶርሊንክ…

አምባሳደር ነብያት ለአፍሪፖል በወቅታዊ ሁኔታዎች ዙሪያ ገለጻ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአልጄሪያ የኢፌዴሪ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ተቀማጭነቱን በአልጀርስ ላደረገው የአፍሪካ ህብረት የፖሊስ ተቋማት ትብብር ማዕቀፍ (አፍሪፖል) ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጣሪቅ ሸሪፍ በወቅታዊ ሁኔታዎች ዙሪያ ገለጻ ሰጥተዋል። ገለጻውም…

አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ ከጣልያን የቱሪዝም ዳይሬክተር ጄኔራል ጋር ተወያዩ

አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ ከጣሊያን የቱሪዝም ዳይሬክተር ጄኔራል ፍላሚና ሳንታሬሊ  ጋር ሁለቱ አገራት በቱሪዝም መስክ ትብብራቸውን በሚያጠናከሩበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ። በውይይቱ ኢትዮጵያ ለቱሪዝም ዘርፍ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥታ እየሰራች መሆኑን እና በቅርቡም በኢትዮጵያ አየር መንገድ በኩል በዓመት…

9ነኛው የበጎ ሰው ሽልማት የእጩዎች ጥቆማ የካቲት 1 ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2013 (ኤፍቢሲ) 9ነኛው የበጎ ሰው ሽልማት የእጩዎች ጥቆማ ከየካቲት 1 ቀን ጀምሮ ከህዝብ መቀበል እንደሚጀመር ኮሚቴው ገለጸ፡፡ ለሃገርና ለህዝብ ዓርአያነት ያለው ታላቅ ተግባር ያከናወኑ ኢትዮጵያውያን ትውልደ ኢትዮጵያውያን በየዓመቱ ዕውቅና የሚሰጠው የበጎ ሰው ሽልማት…

ቦርዱ ኦነግ በፓርቲው ያለውን ችግር ለመፍታት ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያካሂድ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦነግ አባላት፣ የተለያዩ የድርጅቱ መዋቅሮች እና አመራሮች በፓርቲው የተፈጠረው ችግር መፍቻ ሊሆን የሚችለውን ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያደርጉ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አሳሰበ፡፡ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) የአመራሮች ክፍፍልን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ…

በሩስያ የኢትዮጵያ ወዳጆች ማህበር ዓመታዊ ክብረበዓሉን አከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ከኢትዮጵያ ጋር በልዩ ልዩ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ባህላዊ ወዳጅነት እና ትውውቅ ባላቸው ሩስያውያን እና በሩስያ የኢትዮጵያዊያን ማህበረሰብ አባላት የተመሰረተ በሩሲያ የኢትዮጵያ ወዳጆች ማህበር በአዲስ መልክ ተጠናክሮ የተቋቋመበትን ዓመታዊ ክብረበዓሉን…