Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የዓለም ዓቀፉ የትምህርት ስርአት የወደፊት ሁኔታ ላይ ለመምከርና ለማቀድ የተቋቋመውን ኮሚሽን ሰበሰቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የዓለም ዓቀፉ የትምህርት ስርአት የወደፊት ሁኔታ ላይ ለመምከርና ለማቀድ የተቋቋመውን ኮሚሽን ሰበሰቡ፡፡ ከመላው ዓለም የተውጣጡ ምሁራንንና ባለሙያዎችን ያቀፈው ኮሚሽኑ ለወደፊት ዘመናዊ እና ሁሉን አቀፍ ትምህርት ምን…

በጋምቤላ ክልል ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ሲያዘዋውር የተገኘ ግለሰብ በቀጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ሲያዘዋውር የተገኘ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር ኮማንደር ኡማን ኡጋላ ÷ ግለሰቡ በቀጥጥር ስር የዋለው ጥር 10 ቀን 2013 ዓ.ም.…

የጥምቀት በዓል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጥምቀት በዓል በመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ዛሬ ተከብሯል። በመላ ሀገሪቱ ትናንት ታቦታት ከአድባራት ወጥተው በካህናት፣ በዲያቆናት እና በምዕመናን ታጅበው ወደ ጥምቀተ ባህሩ በመውረድ በዚያው ማደራቸው ይታወቃል።…

በአማራ ክልል የከተራና የጥምቀት በዓል ያለምንም ችግር መጠናቀቁ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የከተራና የጥምቀት በዓል ያለምንም ችግር መጠናቀቁን የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የፅህፈት ቤቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በክልሉ በሁሉም አከባቢዎች ከተራና ጥምቀት በዓል ያለምንም…

በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወላይታ ድቻን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ 8ኛ ሳምንት ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወላይታ ድቻን 1 ለ 0 አሸነፈ። የቅዱስ ጊዮርጊስን ብቸኛ እና የማሸነፊያ ጎል ሳላዲን ሰዒድ አስቆጥሯል፡፡ በፕሪሚየር ሊጉ ዛሬ…

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የከተራና የጥምቀት በዓል በሠላም መጠናቀቁን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የከተራና የጥምቀት በዓል በሠላም መጠናቀቁን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን እና ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት እና ህብረተሰቡን አጋዥ በማድረግ ባከናወነው ተግባር የከተራ እና…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከቆረሀይ ዞን የሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ቡድን ከቆራሀይ ዞን የሀገር ሽማግሌዎች ጋር በቀብሪደሀር ከተማ ተወያይቷል። በውይይቱ በክልላዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች በተለይም በሰላምና…

በዓላት ሲከበሩ የተቸገሩትን በመደገፍ ሊሆን ይገባል- አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀትንም ሆነ ሌሎች በዓላቶችን ስናከብር በተለያየ ምክንያት የተቸገሩ ወገኖችን በማገዝ ሊሆን እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አገኘሁ ተሻገር አስታወቁ። ርዕሰ መስተዳደሩ በጎንደር ከተማ አፄ ፋሲል ጥምቀተ ባህር…

በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ እየቀረበ ነው- የሰላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜናዊ የሀገራችን ክፍል የህግ ማስከበር ሂደት ከተጠናቀቀ ወዲህ ምግብ፣ ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች እና የሕክም አቅርቦቶችን የያዘ የሰብዓዊ ድጋፍ በትግራይ ክልል ለሚገኙ 1ነጥብ 8 ሚሊየን ተጠቃሚዎች ደርሷል፡፡ በክልሉ 2 ነጥብ 5…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በቀብሪደሀር ከተማ ቆራሀይ አለም አቀፍ ትምህርት ቤትን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በ28 ነጥብ 5 ሚልየን ብር ወጪ በቆራሀይ ተወላጅ ዲያስፖራ የተገነባውን የበቀብሪደሀር ከተማ አለም አቀፍ ትምህርት ቤት መርቀው ከፍተዋል። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ አቶ…