የምክር ቤቱ ግምገማ በየመሥሪያ ቤቶቹ የተካሄዱ ዐበይት ክንውኖች የታየበት ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ባለፉት ስድስት ወራት በእያንዳንዱ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤት አማካኝነት የተካሄዱ ዐበይት ክንውኖችን መመልከቱን ገለፁ።
አስቻይ ሁኔታዎች፣ ተግዳሮቶች፣…