Fana: At a Speed of Life!

ሚኒስቴሩ ከዘርፉ ተዋናዮች ጋር በባህል ኢንዱስትሪ ልማት የአሰራር ስርዓት ዙሪያ ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከዘርፉ ተዋናዮች ጋር በባህል ኢንዱስትሪ ልማት የአሰራር ስርዓት ዙሪያ በአዳማ ከተማ ውይይት እያካሄደ ነው ፡፡ በመድረኩ ላይ በባህል ኢንዱስትሪ ልማት ላይ የተሰማሩ ባለሙያዎች ፣ ተጠሪ ተቋማት፣…

በአምባሰል ወረዳ በ64 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ የመስኖ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ በ64 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ የላይኛው ሚሌ መስኖ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት ጀመረ። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ…

በአማራ ክልል የሲሚንቶ እጥረትን ለመፍታት በ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወሰዱ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሲሚንቶ እጥረት በዘላቂነት ለመፍታት በ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር የውጭና የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወስደዋል። የፌደራል ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና የአማራ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከፊንላንድ ፕሬዚዳንት ሳውሊ ኒኒስቶ ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከፊንላንዱ ፕሬዚዳንት ሳውሊ ኒኒስቶ ጋር በስልክ ተወያይተዋል። በትናንትናው እለት በስልክ በነበራቸው ቆይታም በወቅታዊ የኢትዮጵያ እና የምስራቅ አፍሪካ እንዲሁም በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን…

ማይክሮሶፍት ለዊንዶውስ ተጠቃሚዎች ወርሃዊ የደህንነት ማዘመኛ ለቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ማይክሮሶፍት በወርሃዊ የደህንነት ዝመናው ለዊንዶውስ ተጠቃሚዎች 83 የጥቃት ተጋላጭነቶችን የሚደፍን የደህንነት ማዘመኛ መልቀቁን አስውቋል፡፡ የደህንነት ማዘመኛዎች መካከል ድንገተኛ ለሆኑ የጥቃት ተጋላጭነቶች የሚውሉ…

አምባሳደር ዮናስ ዮሴፍ መቀመጫውን ታንዛኒያ ካደረገው የአፍሪካ ማዕድን እና ጂኦ ሳይንስ ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታንዛኒያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዮናስ ዮሴፍ መቀመጫውን ታንዛኒያ ዳሬሰላም ካደረገው የአፍሪካ ማዕድን እና ጂኦ ሳይንስ ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ኢብራሂም ሻዳድ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ኢትዮጵያ ለማዕከሉ ያላትን ድጋፍ እና ከማዕከሉ…

202ኛው የአፄ ቴዎድሮስ የልደት በዓል በጎንደር ከተማ ታስቦ ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 202ኛው የአፄቴዎድሮስ የልደት በዓል በጎንደር ከተማ ታስቦ ዋለ፡፡ በበዓሉ ላይ አጼ ቴዎድሮስን የሚዘክሩ ትርኢቶችም በወጣቶች ቀርበዋል፡፡ የአማራ ክልል ማርሽ ባንድም በአከባበሩ ላይ በመገኘት የማጀቢያ ጣዕመ ዜማዎችን…

ለመጀመሪያ ዙር የብሄራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ አገልግሎት ሰልጣኞች ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዛሬው ዕለት ለመጀመሪያ ዙር የብሄራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ አገልግሎት ሰልጣኞች ተመድበውባቸው በሄዱባቸው ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በቪዲዮ ኮንፈረንስ የህይወት ክህሎት ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ።…

በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂና በኢነርጂ ላይ የተሰማሩ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የመሰማራት ፍላጎታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቴክሳቫና ኩባንያ እና ኢኖቫተርስ ኢነርጂ የተባሉ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂና በኢነርጂ ላይ የተሰማሩ ኩባንያዎች በዘርፉ በኢትዮጵያ የመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ። ኩባንያዎቹ ይህንን የገለጹት በኬንያ…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከኦስትሪያው አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከኦስትሪያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ሻለንበርግ ጋር ተወያዩ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ በትግራይ ክልል በተካሄደው ህግ ማስከበር ዘመቻ ላይ ተወያይተዋል፡፡ ከዚህ…