Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የኮይሻ ፕሮጀክትን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነውን የኮይሻ ፕሮጅክትን ጎብኝተዋል። የልዑካን ቡድኑ ጅማ አባጅፋር አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ…

ኤጀንሲው በአገሪቱ አንዳንድ ቦታዎች የሚስተዋለው እርጥበታማ የአየር ፀባይ ቀጣይነት እንደሌለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ ከጥቂት ቀናት ወዲህ በአገሪቱ አንዳንድ ቦታዎች የሚስተዋለው እርጥበታማና ዳመናማ የአየር ፀባይ ቀጣይነት እንደሌለው አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አህመዲን…

የሶማሌ ክልል መንግሥት ለክልሉ ልዩ ሀይል ዘመናዊ ተሽከርካሪዎችን አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግሥት በክልሉ የሰፈነውን አስተማማኝ ሰላም የበለጠ ለማጠናከር ለክልሉ ልዩ ሀይል 78 ዘመናዊ ተሽከርካሪዎችን አበረከተ። ክልሉ ካለው የተለያዩ መልከዓ ምድራዊ አቀማመጥ ጋር በተያያዘ ተሽከርካሪዎቹ የዜጎችን ሰላም…

በሚቀጥሉት 10 ዓመታት ኢትዮጵያ የበለፀገች ሃገር ትሆናለች – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት 10 ዓመታት የበለፀገችና ተስፋ ሰጭ ሃገር እንደምትሆን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ዛሆ ዢዩሃን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው…

አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከቤልጂየሙ ዋሎኒያ ኢምፖርት ኤክስፖርት ኤጀንሲ የአፍሪካ እና መካለኛው ምስራቅ ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂየም የኢትዮጵያ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከቤልጂየሙ ዋሎኒያ ኢምፖርት ኤክስፖርት ኤጀንሲ የአፍሪካ እና መካለኛው ምስራቅ ሃላፊ ዴላትሬ ዶሚኒክ ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይታቸው በዋናነት በኢትዮጵያ ባሉ ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ያተኮረ መሆኑ…

በግማሽ ዓመቱ 442 ሚሊየን 782 ሺህ ብር የሚያወጡ ቁሳቁሶች ጉዳት ላጋጠማቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ተደርጓል- አቶ ላቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንትሮባድ ዝውውሩ የሚያዙና የህዝብ ሀብት የሆኑ የተለያዩ ቁሳቁሶችን በሰው ሠራሽና በተፈጥሮ ችግር ጉዳት ላጋጠማቸው አካባቢዎችና የማህበረሰብ ክፍሎች ግምታዊ ዋጋቸው 442 ሚሊየን ብር 782 ሺህ 998 ብር የሚያወጡ ቁሳቁሶች ድጋፍ መደረጉን የገቢዎች…

ረቂቅ የወንጀል ሥነ ሥርዓትና የማስረጃ ሕጉ ከሰብአዊ መብቶች አንጻር ሊሻሻል ይገባዋል – ኢሰመኮ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው የወንጀል ሥነ ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ በርካታ ድንጋጌዎች ከሰብአዊ መብቶች ሕግና መርሆዎች አንጻር ሊሻሻሉ እንደሚገባ ገለጸ፡፡ ኮሚሽኑ ዛሬ ይፋ ባደረገው ሪፖርት…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያዩ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር በወቅታዊ ፣ክልላዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ነው የመከሩት፡፡ በውይይቱም በክልሉ…

የቡና ማስተዋወቂያ ፎረም በፈረንሳይ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አዘጋጅነት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንሳይ ፓሪስ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር የኢትዮጵያ ቡና ማስተዋወቂያ ፎረም በቪዲዮ ኮንፈረንስ አካሄደ፡፡ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ፅዮን ተክሉ፥…

ሁዋዌ በኢትዮጵያ በሰፊው ለመንቀሳቀሰ እየሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁዋዌ መንግስት የቴሌኮም ዘርፉን መክፈቱን ተከትሎ በኢትዮጵያ በሰፊው ለመንቀሳቀስ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ። ኢትዮጵያ እያደገች እና ለወደፊት በእጅጉ አስፈላጊ እየሆነች መምጣቷን ከሰሃራ በታች በሚገኙ 22 ሀገራት የሁዋዌ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ…