Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ያለውን የህንድ የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ማሳደግ ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ያለውን የህንድ የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ማሳደግ እንደሚገባ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የኢትዮ ህንድ የቢዝነስ ፎረም በህንድ የሁለቱ ሃገራት ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችና…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ከኔዘርላንድስ ጠ/ሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኔዘርላንድስ ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ሩት ጋር ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እና ማርክ ሩት በሀገራቱ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ነው የተወያዩት፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በውይይቱ ወቅት በቀጠናው…

በሩሲያ የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት ፣ የንግድ እና  የቱሪዝም ሀብቶችን የሚያስተዋወቅ ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሩሲያ ቱሜን ክልል ለተውጣጡ ባለሀብቶች፣ ነጋዴዎች፣ እና ለከልሉ መንግስት የኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ኃላፊዎች ሀገራችን ስላላት የኢንቨስትመንት፣ ንግድ እና ቱሪዝም ሀብቶች የማስተዋወቂያ ፎረም  በበየነ መረብ  ተካሄዷል፡፡ በፎረሙ ላይ…

የአራት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች የጊዜ ቀጠሮ ምርመራ ተቋረጠ

የአራት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች የጊዜ ቀጠሮ ምርመራ ተቋረጠ አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮ ህገ መንግስቱን በመናድ፣ ሚኒሻ በማሰልጠን እና ሚኒሻዎችን በማደራጀት በህወሓት ተገደን ገብተን ብለው ከዚህ በፊት በነበረ ቀጠሮ…

20 ሺህ ሜትሪክ ቶን የሚሆን ስንዴ ለትግራይ ክልል ተጓጉዟል -የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን

ኮሚሽን አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ከአለም የምግብ ፕሮግራም ጋር በመቀናጀት እየሰራ እንዳለ አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ደበበ ዘውዴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁ 20 ሺህ…

በደቡብ ወሎ ዞን የወረኢሉ፣ ደላንታና አምባሰል ወረዳ ነዋሪዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የድጋፍ ሰልፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ወሎ ዞን የወረኢሉ ፣ ደላንታና አምባሰል ወረዳ ነዋሪዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የድጋፍ ሰልፍ አደረጉ በደቡብ ወሎ ዞን የወረኢሉ ፣ ደላንታና አምባሰል ወረዳዎች ሁሉም ቀበሌዎች የተሳተፉበት የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች በወገል…

በመዲናዋ የትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሁለት ወራት በነዳጅ ላይ የታየውን ጭማሪ ከግምት በማስገባት የትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ማሻሻያ ማድረጉን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለስልጣን አስታወቀ። ባለስልጣኑ ዛሬ የታሪፍ ማሻሻያውን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ባለፉት…

በለውጡ ማግስት ከተሞች ልዩ ትኩረት ተሰጥቷቸዋል – ኢንጂነር አይሻ መሀመድ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሴክተር የ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ አመት የዕቅድ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ በሐረር ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ በመድረኩ እንደተናገሩት…

የዓለም ጤና ድርጅት እና ካናዳ በኢትዮጵያ መሰረታዊ የጤና አገልግሎቶችን ለሟሟላት የሚያስችል ድጋፍ ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የጤና ድርጅት በኢትዮጵያና የካናዳ መንግስት ከኮቪድ 19 ጋር በተያያዘ መሰረታዊ የጤና አገልግሎቶችን ለሟሟላት የሚያስችል ድጋፍ ይፋ አደረጉ፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ የጤና አጠባበቅ አቅምን ለማጠናከር ያለመው ይህ ድጋፍ 9 ነጥብ 9 ሚሊየን…

በአዲስ አበባ 10 ሺህ 500 የላዳ ታክሲዎች በአዳዲስ ታክሲዎች ሊተኩ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 10 ሺህ 500 ሰማያዊ በነጭ የላዳ ታክሲዎችን በአዳዲስ ታክሲዎች ለመተካት ዝግጅት ማጠናቀቁን የአዲስአበባ ትራንስፖርት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ከሃምሳ ዓመታት በላይ አገልግሎት የሰጡትን እነዚህን ተሽከርካሪዎች በዘመናዊ ታክሲዎች መተካት…