የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የኮይሻ ፕሮጀክትን ጎበኙ Meseret Demissu Jan 12, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነውን የኮይሻ ፕሮጅክትን ጎብኝተዋል። የልዑካን ቡድኑ ጅማ አባጅፋር አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኤጀንሲው በአገሪቱ አንዳንድ ቦታዎች የሚስተዋለው እርጥበታማ የአየር ፀባይ ቀጣይነት እንደሌለው ገለፀ Feven Bishaw Jan 12, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ ከጥቂት ቀናት ወዲህ በአገሪቱ አንዳንድ ቦታዎች የሚስተዋለው እርጥበታማና ዳመናማ የአየር ፀባይ ቀጣይነት እንደሌለው አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አህመዲን…
የሀገር ውስጥ ዜና የሶማሌ ክልል መንግሥት ለክልሉ ልዩ ሀይል ዘመናዊ ተሽከርካሪዎችን አበረከተ Feven Bishaw Jan 12, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግሥት በክልሉ የሰፈነውን አስተማማኝ ሰላም የበለጠ ለማጠናከር ለክልሉ ልዩ ሀይል 78 ዘመናዊ ተሽከርካሪዎችን አበረከተ። ክልሉ ካለው የተለያዩ መልከዓ ምድራዊ አቀማመጥ ጋር በተያያዘ ተሽከርካሪዎቹ የዜጎችን ሰላም…
የሀገር ውስጥ ዜና በሚቀጥሉት 10 ዓመታት ኢትዮጵያ የበለፀገች ሃገር ትሆናለች – አቶ መላኩ አለበል Feven Bishaw Jan 12, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት 10 ዓመታት የበለፀገችና ተስፋ ሰጭ ሃገር እንደምትሆን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ዛሆ ዢዩሃን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከቤልጂየሙ ዋሎኒያ ኢምፖርት ኤክስፖርት ኤጀንሲ የአፍሪካ እና መካለኛው ምስራቅ ሃላፊ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Jan 12, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂየም የኢትዮጵያ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከቤልጂየሙ ዋሎኒያ ኢምፖርት ኤክስፖርት ኤጀንሲ የአፍሪካ እና መካለኛው ምስራቅ ሃላፊ ዴላትሬ ዶሚኒክ ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይታቸው በዋናነት በኢትዮጵያ ባሉ ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ያተኮረ መሆኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና በግማሽ ዓመቱ 442 ሚሊየን 782 ሺህ ብር የሚያወጡ ቁሳቁሶች ጉዳት ላጋጠማቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ተደርጓል- አቶ ላቀ Tibebu Kebede Jan 12, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንትሮባድ ዝውውሩ የሚያዙና የህዝብ ሀብት የሆኑ የተለያዩ ቁሳቁሶችን በሰው ሠራሽና በተፈጥሮ ችግር ጉዳት ላጋጠማቸው አካባቢዎችና የማህበረሰብ ክፍሎች ግምታዊ ዋጋቸው 442 ሚሊየን ብር 782 ሺህ 998 ብር የሚያወጡ ቁሳቁሶች ድጋፍ መደረጉን የገቢዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ረቂቅ የወንጀል ሥነ ሥርዓትና የማስረጃ ሕጉ ከሰብአዊ መብቶች አንጻር ሊሻሻል ይገባዋል – ኢሰመኮ Tibebu Kebede Jan 12, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው የወንጀል ሥነ ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ በርካታ ድንጋጌዎች ከሰብአዊ መብቶች ሕግና መርሆዎች አንጻር ሊሻሻሉ እንደሚገባ ገለጸ፡፡ ኮሚሽኑ ዛሬ ይፋ ባደረገው ሪፖርት…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Jan 12, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያዩ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር በወቅታዊ ፣ክልላዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ነው የመከሩት፡፡ በውይይቱም በክልሉ…
ቢዝነስ የቡና ማስተዋወቂያ ፎረም በፈረንሳይ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አዘጋጅነት ተካሄደ Tibebu Kebede Jan 12, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንሳይ ፓሪስ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር የኢትዮጵያ ቡና ማስተዋወቂያ ፎረም በቪዲዮ ኮንፈረንስ አካሄደ፡፡ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ፅዮን ተክሉ፥…
ቢዝነስ ሁዋዌ በኢትዮጵያ በሰፊው ለመንቀሳቀሰ እየሰራ ነው Tibebu Kebede Jan 12, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁዋዌ መንግስት የቴሌኮም ዘርፉን መክፈቱን ተከትሎ በኢትዮጵያ በሰፊው ለመንቀሳቀስ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ። ኢትዮጵያ እያደገች እና ለወደፊት በእጅጉ አስፈላጊ እየሆነች መምጣቷን ከሰሃራ በታች በሚገኙ 22 ሀገራት የሁዋዌ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ…