Fana: At a Speed of Life!

በስድስት ወራት ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ወደ ውጭ ከተላኩ የተለያዩ ምርቶች ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ። የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ ገቢው ቡና፣ ቅመማ ቅመም፣ ጥራጥሬ እና…

የምክንያታዊ ወጣት መድረክ በለገጣፎ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በለገጣፎ ለዳዲ ከተማ አስተዳደር የምክንያታዊ ወጣት መድረክ እየተካሄደ ነው። የውይይት መድረኩ ”የሀገረ መንግስት ግንባታና የወጣቱ ሚና” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ መሆኑ ተመላክቷል። በመድረኩ ከከተማው…

አዲሱ የኮሮናቫይረስ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ ጥንቃቄ እየተደረገ ነው – የጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአንዳንድ ሃገራት እየታየ ያለው አዲስ የኮሮናቫይረስ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ አስፈላጊው ጥንቃቄ እየተደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ። ከመስከረም ወር 2013 ዓ.ም ጀምሮ አዲስ የኮሮና ቫይረስ ዝርያ…

የብልጽግና ፓርቲ መመስረት ክልሉ ሀብቱን በአግባቡ እንዲጠቀም አስችሏል-የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ ፣ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለመተከል ዞን ከፍተኛና እና መካከለኛ አመራሮች ሲሰጥ የነበረው የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጠናቋል። በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ ተገኝተው ማብራሪያ የሰጡት የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ…

አቶ የኋላሸት ጀመረ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሆነዉ ተሾሙ

አዲስ አበባ ፣ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ የኋላሸት ጀመረ ሻራዉ የኢፌዴሪ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሆነዉ ተሹመዋል። አቶ የኋላሸት ጀመረ ከጥር 01ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ የተሾሙ ሲሆን÷ ከዚህ በፊት በተለያዩ ተቋማት በምህንድስና ዘርፍ ያገለገሉ መሆናቸውን…

ያገባኛል የተሰኘው ፕሮግራም በሀገሪቱን የጤና አገልግሎት ሁለንተናዊ ለውጥ እንደሚያመጣ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር በሀያ አራት ሆስፒታሎች የጀመረው ያገባኛል (አይ ኬር) የተሰኘው ፕሮግራም በደብረ ብርሀን ኮምፕሪሄንሲቪ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የማስጀመሪያ መርሀግብር ተከናውኗል። በመርሀ ግብሩ የተገኙት የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ…

የተገልጋይን እርካታ የሚጨምሩና ለኦዲት ምቹ የሆኑ የፋርማሲ አገልግሎት የሚሰጥባቸው ጤና ተቋማት ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተገልጋይን እርካታ የሚጨምሩና ለኦዲት ምቹ የሆኑ የፋርማሲ አገልግሎት የሚሰጥባቸው ጤና ተቋማት ተመረቁ። በሲዳማ ክልል ለኦዲት ምቹ የሆነ የፋርማሲ አገልግሎት ለመስጠት ብቁ የሆኑ 12 ተቋማት ተመርቀው ስራ ጀምረዋል፡፡ የጤና…

ኢትዮጵያና ፈረንሳይ በትምህርት ዘርፍ ያላቸውን የቆየ ግንኙነት አጠናክረው ለመቀጠል ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢጅነር ጌታሁን መኩሪያ አዲሱን በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ረሚ ማርቹክስን ተቀብለው አነጋግረዋል። በዚህ ወቅትም ኢትዮጵያና ፈረንሳይ በትምህርት መስክ በጋራ መስራት በሚችሉበት ጉዳይ ላይ መክረዋል። ሁለቱ…

ከሶማሌ፣ ቤኒሻንጉል፣ ሀረሪና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለተውጣጡ አመራሮች ስልጠና እየተሠጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከሶማሌ፣ ቤኒሻንጉል፣ ከሀረሪና ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለተውጣጡ አመራሮች የተዘጋጀ የስልጠና መድረክ በጅግጅጋ ከተማ ተጀመረ። የፌደራል የስራ እድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ያዘጋጀው የስልጠና መድረክ በ2ኛው ዙር…

አቶ አገኘሁ በተገኙበት ክልል አቀፍ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ስራ ማስጀመርያ መርሃ ግብር በማዕከላዊ ጎንደር ዞን እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር በተገኙበት በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በላይ አርማጭሆ ወረዳ በአቸራ ቀበሌ ክልል አቀፍ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ስራ ማስጀመርያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ በአሁኑ ሰዓት በሹማራ ሎምዬ…