ለኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከል ስራ የተመደበን ገንዘብ ያለአግባብ ጥቅም ላይ ያዋሉ ግለሰቦች ተቀጡ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎንደር ዞን ለኮሮና ቫይረስ መከላከል ተግባር የተመደበን ገንዘብ ያለአግባብ ጥቅም ላይ እንዲውል ያደረጉ ሶስት የስራ ሀላፊዎች እስከ ስድስት አመት በሚደርስ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ።
የምዕራብ ጎንደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት…