የገዳ ሥርዓት እሴቶች ለሀገር አንድነትና ወንድማማችነት ጠቀሜታቸው የጎላ ነው – የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር
አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገዳ ሥርዓት እሴቶች ለሀገር አንድነትና ወንድማማችነት ጠቀሜታቸው የጎላ በመሆኑ ተንከባክቦና ጠብቆ ለቀጣዩ ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ።
የገዳ ሥርዓት በተመድ የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ)…