የሱዳን ሀይል በተጠናከረ ሁኔታ ወደ ኢትዮጵያ ድንበር እየተስፋፋ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከሱዳን ጋር በድንበር ጉዳይ ያላትን ልዩነት በዲፕሎማሲ ለመፍታት እየሰራች ቢሆንም የሱዳን ሀይል አሁንም በተጠናከረ ሁኔታ ወደ ውስጥ እየተስፋፋ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና…