Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ ክልል ከ500 ሺህ በላይ የክልሉን ሰራተኞች መረጃ ዲጂታል ለማድረግ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስአ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮ ከ500 ሺህ በላይ የክልሉን ሰራተኞች መረጃ ዲጂታል ለማድረግ እየሰራ መሆኑን አስታውቋል። በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አህመዲን መሐመድ የተመራ ቡድን በኦሮሚያ ፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮ እየተካሄዱ ያሉ…

የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሀመት ለገና በዓል የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሀመት ለክርስትና እምነት ተከታዮች ለገና በዓል የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ። ሊቀመንበሩ ለህዝበ ክርስቲያኑ “በተለይ ለወዳጅ ጓደኞቼ እንኳን ለገና በዓል እና ፆመ ልጓሙን ለመፍታት…

ህብረተሰቡ በየአካባቢው በተዋቀረው አደረጃጀት በመጠቀም በልማቱ ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆን ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በህብረተሰብ ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ዙሪያ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች ከተውጣጡ የብሎክ አደረጃጀት ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል። ምክትል ከንቲባዋ በዚህ ወቅትለፅንፈኝነት የተመቸ…

የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የልደት በዓልን አንድነትን የሚሸረሽሩ ኃይሎችን በመታገል፣ የተፈናቀሉ ወገኖችን በመጠየቅና በመደገፍ ሊሆን…

የቀድሞ ፍቅረኛውን በሽጉጥ ተኩሶ የገደለው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 28፣2013(ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ ፍቅረኛውን በሽጉጥ ተኩሶ በመግደል የተሰወረውን ግለሰብ በሰዓታት ልዩነት ውስጥ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ገርጂ ጌች…

ጠ/ሚ ዐቢይ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 28፣2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል…

በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ትናንትሌሊት በደረሰ የእሳት አደጋ ከ2 ሚሊየን ብር በላይ ንብረት ወደመ

አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 28፣2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ትናንት ሌሊት በደረሰ የእሳት አደጋ ከ2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት መውደሙን የአዲስ አበባ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ። የኮሚሽኑ ህዝብ ግንኙነት ቡድን መሪ አቶ ጉልላት ጌታነህ÷ የእሳት አደጋው…

 ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ከ63 ቢሊየን ብር በላይ በሚገመቱ የመንግስት ተቋማት የፍትሐ ብሔር ጉዳዮች ላይ ተሳትፎ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ባለፉት 6 ወራት ከ63 ቢሊየን ብር በላይ በሚገመቱ የመንግስት ተቋማት የፍትሐ ብሔር ጉዳዮች ላይ ተሳትፎ ማድረጉን አስታወቀ። ባለፉት ስድስት ወራት ከተለያዩ የመንግስት ተቋማት ጋር በቅንጅት በመስራት በድምሩ 63…

በመተከል ዞን የተቋቋመው ግብረ ሀይል ከመተከል ዞን የሀገር ሽማግሌዎች እና የህብረተሰቡ ተወካዮች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተቋቋመው የተቀናጀ ግብረ ሃይል ከመተከል ዞን የሀገር ሽማግሌዎች እና የህብረተሰቡ ተወካዮች ጋር ተወያየ ፡፡ የግብረ ሃይሉ ሰብሳቢ ሌተናል ጀነራል አስራት ዴኔሮ የከሰረው የህውሓት ጁንታ ቡድን ኢትዮጵያን የማዳከም…

የኦሮሚያ ክልል ር/መስተዳድር አቶ ሽመልስ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ለክርስትና እምነት ተከታዮች ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ርዕሰ መስተዳድሩ የእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ህዝቡ ሲያከብር በመተሳሰብ ፣ በመከባበር እና በአብሮነት…