በሀረሪ ክልል ካሉ ተሿሚዎችና የመንግስት ሠራተኞች ውስጥ 88 በመቶ የሚሆኑት ሀብታቸውን ማስመዝገባቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረሪ ክልል የሚገኙ ከስምንት ሺህ በላይ ተሿሚዎችና የመንግስት ሠራተኞች ሃብታቸውን አሳውቀው ማስመዝገባቸውን የክልሉ የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ።
ሃብታቸውን አሳውቀው በማያስመዘገቡት ላይ ህጋዊ እርምጃ…