Fana: At a Speed of Life!

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት 5ኛ አመት 12ኛ መደበኛ ጉባኤውን በዛሬው እለት ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ክልል ምክር ቤት 5ኛ አመት 12ኛ መደበኛ ጉባኤውን በዛሬው እለት ማካሄድ ጀምሯል። ምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤውን የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ፣ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ…

ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የምርጫ ቦርድን ይጠይቁ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳትፎ መዘጋጀቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የምርጫ ቦርድን ይጠይቁ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳትፎ መዘጋጀቱ ተገለፀ፡፡ የምርጫ ቦርድ በማህበራዊ ሚዲያው እንዳታወቀው በምርጫ ጉዳይ ብቻ ለሶስት ተከታታይ ቀናት ጥያቄዎችን ማቅረብ ይቻላል፡፡ ቦርዱ ባዘጋጀው…

የኤሌክትሪክ ቆጣሪ እናስገባለን በሚል ሰበብ ህገወጥ ድርጊት የሚፈፅሙ ግለሰቦች ስላሉ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተቋሙ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኤሌክትሪክ ቆጣሪ እናስገባለን በሚል ሰበብ ህገወጥ ድርጊት የሚፈፅሙ ግለሰቦች ስላሉ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሳሰበ፡፡ ከኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋር ተያይዞ ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ምላሽ የሚሰጠውም ይህ ተቋም…

በተለያዩ ባንኮች ተቀጥረው የሚሠሩ የጥበቃ ሰራተኞች በአሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች እየተበዘበዙ መሆኑን ለኮሚቴው ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተለያዩ ባንኮች ተቀጥረው የሚሠሩ የጥበቃ ሰራተኞች በአሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች እየተበዘበዙ መሆኑን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተናገሩ፡ ኮሚቴው በአማራ ክልላዊ መንግሥት በደሴ ከተማና ዙሪያ…

ለባህል መድሃኒት አዋቂዎች መሰረታዊ የጤና አጠባበቅ ስርዓት ላይ ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከኢትዮጵያ ከሁሉም ክልልሎች ለተውጣጡ ለባህል መድሃኒት አዋቂዎች መሰረታዊ የጤና አጠባበቅ ስርዓት ላይ ስልጠና መስጠት መጀመሩን የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ የኢንስቲትዩቱ የባህላዊ እና ዘመናዊ መድሃኒት ምርምር ዳይሬክቶሬት…

ለክቡር ዶ/ር አርቲስት ዓሊ ቢራ የምስጋና እና እውቅና ፕሮግራም ሊዘጋጅ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለክቡር ዶ/ር አርቲስት ዓሊ ቢራ የምስጋና እና እውቅና ፕሮግራም ማዘጋጀቱን ገለፀ፡፡ የኦሮሚያ ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ከበደ ዴሲሳ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳታወቁት የእውቅናና የምስጋና ፕሮግራሙ ጥር…

በምስል ብቻ የእፅዋትን በሽታ የሚለየው ቀመር

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መቀመጫውን ጅማ ከተማ አድርጎ በሁለት ወጣቶች የተመሰረተው ደቦ ኢንጂነሪንግ ምስልን በመጠቀም ብቻ የእፅዋት በሽታዎችን የሚለይ ቀመርን አበልፅጓል፡፡ ቴክኖሎጂው በሽታውን ከለየ በኋላ መወሰድ አለባቸው የሚላቸውን እርምጃዎች…

በበጀት አመቱ ስድስት ወራት ከ149 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በ2013 በጀት አመት የመጀመሪያው ስድስት ወር 149 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን አስታወቀ። የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው የተቋሙን የስድስት ወር አፈጻጸም አስመልክቶ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በስድስት ወሩ146 ነጥብ 9…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተመድ የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዴ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም መንግስት በትግራይ ክልል እያደረገ ስላለው የሰብዓዊ ድጋፍ…

በሞቃዲሾ በተፈጸመ ጥቃት የዘጠኝ ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአል-ሸባብ ታጣቂዎች በሞቃዲሾ በሚገኝ ሆቴል ላይ በፈጸሙት ጥቃት የዘጠኝ ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አፍሪክ በተባለውና በመዲናዋ በሚገኝ ሆቴል ላይ የተፈጸመው ጥቃት በተሽከርካሪ ላይ በተጠመደ ቦምብ የተጀመረ ሲሆን፥…