Fana: At a Speed of Life!

የገና በዓል ሲከበር እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች እንዳይከሰቱ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል– ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ የገና በዓልን ሲያከብር እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች እንዳይከሰቱ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበት የአዲስ አበባ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ። የአዲስ አበባ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን…

በአማራና በኦሮሚያ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራና በኦሮሚያ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ፡፡ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ዘግይቶ በ2013 ዓ.ም በክልሉ የተሰጠው የ2012 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ መደረጉን የየክልሎቹ ትምህርት…

ከ3 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሃብቶች በጎንደር ከተማ ለማልማት ጥያቄ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ከ3 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሃብቶች በኢንቨስትመንት ለመሰማራት ጥያቄ ማቅረባቸውን የከተማ አስተዳደሩ ገለፀ፡፡ የከተማዋ የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ አቶ ባዩ አቡሃይ በአካባቢው ከዓመታት…

ፖል ቴርጋት የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር የክብር እንግዳ ሊሆን ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያዊው የቀድሞ የረጅም ርቀት ሯጭ ፖል ቴርጋት በ20ኛው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር በክብር እንግድነት እንደሚገኝ ተገለጸ። 20ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ጥር 2 ቀን 2013 ዓ.ም ይካሄዳል።…

በዓሉ ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲከበር ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 27 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገና በዓል ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲከበር ለማስቻል ወቅታዊ የከተማዋን የፀጥታ ሁኔታ ያገናዘበ ቅድመ ዝግጅት አድርጎ ወደ ተግባር መግባቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በየካ ክፍለ ከተማ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ነዋሪዎች የበዓል ስጦታ አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በየካ ክፍለ ከተማ ለ4 ሺህ 520 አነስተኛ ገቢ ላላቸው ነዋሪዎች ከ8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የበዓል ስጦታ አበረከተ፡፡ በስጦታ መርሐ ግብሩ ላይ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ…

የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር በደቡብ ጎንደር ዞን የተፈጥሮ ሀብት ልማት ንቅናቄ አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ጎንደር ዞን የዘንድሮ የተፈጥሮ ሀብት ልማት ንቅናቄ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገርና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት በታች ጋይንት ወረዳ ተጀምሯል። ለ20 ቀናት በሚከናወነው የተፈጥሮ ሀብት ልማት ስራ…

በሶማሌ ክልል አይሽአ ላይ የሚገነባው የኢንዱስትሪ ፖርክ ጥናቶችና ቀጣይ ስራዎች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል አይሽአ ላይ የሚገነባው የኢንዱስትሪ ፖርክ ጥናቶችና ቀጣይ ስራዎች ላይ ውይይት ተካሂዷል። የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድን ጨምሮ የክልልና የፌደራል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ የፌደራል…

ሳዑዲ ዓረቢያ የየብስና የባሕር ድንበሯን ለኳታር ክፍት እንደምታደርግ ኩዌት አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ ዓረቢያ የየብስና የባሕር ድንበሯን ለኳታር ክፍት እንደምታደርግ ኩዌት አስታወቀች፡፡ የሃገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አህመድ ናስር አል ሳባህ ሳዑዲ በቅርቡ ድንበሯን ለኳታር ትከፍታለች ብለዋል፡፡ ሳዑዲ ዓረቢያ፣ የተባበሩት ኢሚሬትስ፣…

የምዕራብ ወለጋ ዞን ቦጂ ዲርመጂ ወረዳ ነዋሪዎች ኦነግ ሸኔን አወገዙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ወለጋ ዞን የቦጂ ዲርመጂ ወረዳ ነዋሪዎች ኦነግ ሸኔ በሰው ሕይወትና በንብረት ላይ የሚያደርሰውን ጥፋት አውግዘዋል፡፡ የቦጂ ዲርመጂ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ጨነቀ ቡልቻ ኦነግ ሸኔ በህዝቡ ላይ ዘግናኝ ተግባር እየፈጸመ…