የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት 950 ትራክተሮችን ለአርሶ አደሩ ለማድረስ እየሰራ መሆኑን ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት 950 ትራክተሮችን ለአርሶ አደሩ ለማድረስ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡
የኦሮሚያ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ እንዳታወቀው ክልሉ 950 ትራክተሮችን ለአርሶአደሩ ለማድረስ እየሰራ ይገኛል፡፡
የክልሉ መንግስት…