የበጎ ፍቃድ አገልግሎት እንቅስቃሴ የአብሮነታችን ማሳያ ነው – ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 27 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በከተማዋ የአቅመ ደካማ ነዋሪዎችን ቤት ማደስ እና ሌሎች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ተግባራት የአብሮነታችን ማሳያ መሆናቸውን ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡
ምክትል ከንቲባዋ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በጉለሌ ክፍለከተማ…