በመስኖ ልማት ዘርፍ ያለውን እምቅ አቅም ለመጠቀም በስፋት እየተሠራ ነው – ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በመስኖ ልማት ዘርፍም የኦሮሚያ ክልልን እምቅ አቅም ለመጠቀም በስፋት እየተሠራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ ከፍተኛ…