Fana: At a Speed of Life!

በመስኖ ልማት ዘርፍ ያለውን እምቅ አቅም ለመጠቀም በስፋት እየተሠራ ነው – ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በመስኖ ልማት ዘርፍም የኦሮሚያ ክልልን እምቅ አቅም ለመጠቀም በስፋት እየተሠራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ ከፍተኛ…

የመገናኛ ውሀ ልማት – ቦሌ ወረዳ 17 ጤና ጣቢያ የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታ በተያዘው በጀት ዓመት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመገናኛ ውሀ ልማት - ቦሌ ወረዳ 17 ጤና ጣቢያ የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታ በተያዘው በጀት ዓመት ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን አዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ ይህ የመንገድ ፕሮጀክት ቀደም ሲል 800 ሜትር የሚሆነው…

መገናኛ ብዙኀን የተሳሳተ መረጃ ሊያስከትል የሚችለውን ሀገራዊ ቀውስ አስቀድሞ በመረዳት በየጊዜው የተጣለባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መገናኛ ብዙኃን የተሳሳተና የተጋነነ መረጃ ሊያስከትል የሚችለውን ሀገራዊ ቀውስ አስቀድሞ በመረዳት በየጊዜው የተጣለባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ተጠየቁ፡፡ ከኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር መገናኛ ብዙኀን በሃገራዊ ሳላምና በህዝባዊ አብሮነት…

530 ሺህ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና የኮሪያ ዓለምአቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ኮይካ) የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያስችል የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ድጋፍ አደረጉ። 530 ሺህ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ለመከላከያ…

በመዲናዋ ሲዘዋወር የነበረ 71 ካርቶን መድሐኒት መያዙን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ በኮንትሮባንድ ሲዘዋወር የነበረ 71 ካርቶን መድሐኒት እና 57 ካርቶን ሽቶ መያዙን አስታወቀ፡፡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ የተያዙት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዩ ቦታው…

የአምባሳደር ስዩም መስፍን ባለቤትና ልጃቸው የ50 ሺህ ብር ዋስ አስይዘው እንዲወጡ ፍርድ ቤት ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምባሳደር ስዩም መስፍን ባለቤት ፈለገ ህይወት በርሔ እና ልጃቸው አጋዚ ስዩም የ50 ሺህ ብር ዋስ አስይዘው እንዲወጡ ፍርድ ቤት ፈቀደ፡፡ ይህ የፈቀደው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው፡፡ የአዲስ…

አቶ እርስቱ ይርዳው በጌዴኦ ዞን የይርጋ ጨፌ የገጠር የለውጥ ማዕከል የግንባታ ሂደትን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው የተመራ ልዑክ በጌዴኦ ዞን የይርጋ ጨፌ የገጠር የለውጥ ማዕከል የግንባታ ሂደትን ጎበኙ። የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ በዲላ…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ በአቶ ሰንዶካን ደበበ የተመራ ልዑክ ጅግጅጋ ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፓሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ በአቶ ሰንዶካን ደበበ የተመራ ልዑክ ጅግጅጋ ገብቷል። ኃላፊዎቹ ጅግጅጋ ከተማ ገራድ ዊልዋል አየር ማረፊያ ሲደርሱ የሶማሌ ክልል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ ዶክተር…

ጠ/ሚ ዐቢይን ጨምሮ አራት ኢትዮጵያውያን ከ100 የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ውስጥ ተካተቱ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኒው አፍሪካ መፅሄት በፈረንጆቹ 2020 በአፍሪካ 100 ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን ይፋ አድርጓል። መፅህሄቱ ይፋ ባደረገው የ2020 የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ውስጥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ…

ለጊቤ ወንዝ – ጅማ መንገድ ከባድ ጥገና እየተደረገለት ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ የትራፊክ ፍሰትን በማስተናገድና በአገልግሎት ብዛት ለጉዳት የተዳረገው የጊቤ ወንዝ - ጅማ መንገድ ከባድ ጥገና እየተደረገለት ነው። 167 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የጊቤ ወንዝ - ጅማ መንገድ በኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በጅማ…