የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በየካ ክፍለ ከተማ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ነዋሪዎች የበዓል ስጦታ አበረከተ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በየካ ክፍለ ከተማ ለ4 ሺህ 520 አነስተኛ ገቢ ላላቸው ነዋሪዎች ከ8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የበዓል ስጦታ አበረከተ፡፡
በስጦታ መርሐ ግብሩ ላይ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ…