የሀገር ውስጥ ዜና የሶማሌ ክልል መንግስት ካቢኔ አራት አጀንዳዎች ላይ ተወያየ Meseret Awoke Feb 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የሶማሌ ክልል መንግስት ካቢኔ አራት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቷል። ካቢኔው ዛሬ ባደረገው ስምንተኛ መደበኛ ስብሰባው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድን ጨምሮ ሁሉም የአስፈፃሚው አካላት ተገኝተዋል ። አጀንዳዎቹም የክልሉን መንግስት…
የሀገር ውስጥ ዜና በተያዘው አመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ 3 ሚሊየን ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር እየተሰራ ነው Feven Bishaw Feb 1, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በተያዘው በጀት አመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ 3 ሚሊየን ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ። በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለፋት ስድስት ወራት የስራ ዕድል ፈጠራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የውሃ አካል ዳርቻ ክልልን ለመወሰን በወጣው ረቂቅ አዋጅ ላይ የባለሙያዎች ውይይት እየተካሄደ ነው Abrham Fekede Feb 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ አካል ዳርቻ ክልልን ለመወሰን በወጣው ረቂቅ አዋጅ ላይ የባለሙያዎች ውይይት በባሕር ዳር እየተካሄደ ነው። በውይይቱ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተፈጥሮ ሃብት፣ መስኖና ኢነርጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ ፈቲያ የሱፍን ጨምሮ ጉዳዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሜ/ጀ መሰለ መሰረት እና ሜ/ጀ ዘውዱ በላይ ከሰሜን ምዕራብ ዞን ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ Meseret Demissu Feb 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ ሜጀር ጀነራል መሰለ መሰረት እና የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሜጀር ጀነራል ዘውዱ በላይ ከሰሜን ምዕራብ ዞን ፅምብላ ወረዳ የእንዳባጉና ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ፡፡ ሁለቱ የመከላከያ ከፍተኛ የጦር…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ መርህን መሰረት ያደረገ የእዳ አስተዳደር ስርአት እየተከተለች ነው – የገንዘብ ሚኒስቴር Tibebu Kebede Feb 1, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ መርህን መሰረት ያደረገ የእዳ አስተዳደር ስርአት እየተከተለች መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ዓለም አቀፍ የብድር አስተዳደር ስርአትን በተመለከተ እየተገበረ ባለው አሰራር ዙሪያ መግለጫ አውጥቷል፡፡ በመግለጫውም…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ ከተማና ጉለሌ ክፍለ ከተሞች የተከሰተውን የእሳት ቃጠሎ መነሻ በማጣራት እርምጃ ይወሰዳል -ም/ከንቲባ አዳነች አቤቤ Meseret Awoke Feb 1, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትናንት በአዲስ ከተማና ጉለሌ ክፍለ ከተሞች የተከሰተውን የእሳት ቃጠሎ መነሻ በማጣራት እርምጃ እንደሚወሠድና በቃጠሎው ለተጎዱ ነዋሪዎች አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ።…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በማይናማር መፈንቅለ መንግስት ተካሄደ Abrham Fekede Feb 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማይናማር ጦር መፈንቅለ መንግስት በማካሄድ የሀገሪቱን መሪ ኡንግ ሳን ሱ ኪን በቁጥጥር ስር አውሏል፡፡ ከመሪዋ በተጨማሪ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በጦሩ መያዛቸው ነው የተገለጸው፡፡ ስልጣኑን የተቆጣጠረው ወታደሩ ለአንድ ዓመት የሚቆይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚገነባው የጨጎማ ጋሸና መንገድ ግንባታ ተጀመረ Tibebu Kebede Feb 1, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሰሜን ወሎ ዞን የኩርባ መገንጠያ የሆነው ጨጎማ - ጋሸና የአስፓልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ። 44 ነጥብ 7 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ጨጎማ - ጋሸና የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ከዚህ…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት ስድስት ወራት 125 አዳዲስ ከተሞች የኤሌክትሪክ ሐይል ማግኘታቸው ተገለጸ Meseret Demissu Feb 1, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ባልተዳረሰባቸው የሃገሪቱ አካባቢዎች ፍትሃዊ ተደራሽነትና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የተለያዩ ዘርፈ ብዙ ሥራዎች እያከናወነ እንደሚገኝ አስታውቋል በዚህም ተቋሙ ባለፉት ስድስት ወራት 161…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 10 እፎይታ የገበያ ማዕከል የደረሰው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለጸ Meseret Awoke Feb 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ምሽት በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 10 እፎይታ የገበያ ማዕከል ሱቆች ላይ የደረሰው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ዛሬ ከምሽቱ 2:20 አካባቢ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከተማ…