በበዓል በእንስሳት እርድ ወቅት የሚተላለፉ በሽታዎች ለመከላክል ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 27 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በበዓል በእንስሳት እርድ ወቅት የሚተላለፉ በሽታዎች ለመከላክል ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ ።
በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና አሳ ሃብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ፍቅሩ ረጋሳ ÷መጭውን የገና በዓል አስመልክተው…