በሶማሌ ክልል አይሽአ ላይ የሚገነባው የኢንዱስትሪ ፖርክ ጥናቶችና ቀጣይ ስራዎች ላይ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል አይሽአ ላይ የሚገነባው የኢንዱስትሪ ፖርክ ጥናቶችና ቀጣይ ስራዎች ላይ ውይይት ተካሂዷል።
የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድን ጨምሮ የክልልና የፌደራል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
የፌደራል…