መገናኛ ብዙኀን የተሳሳተ መረጃ ሊያስከትል የሚችለውን ሀገራዊ ቀውስ አስቀድሞ በመረዳት በየጊዜው የተጣለባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መገናኛ ብዙኃን የተሳሳተና የተጋነነ መረጃ ሊያስከትል የሚችለውን ሀገራዊ ቀውስ አስቀድሞ በመረዳት በየጊዜው የተጣለባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ተጠየቁ፡፡
ከኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር መገናኛ ብዙኀን በሃገራዊ ሳላምና በህዝባዊ አብሮነት…