Fana: At a Speed of Life!

ጡት ለማጥባት ምቹ የሆኑ ጤና ተቋማት ዕውቅና ተሰጣቸው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተተገበረ ባለው ጤና ተቋማትን ለጡት ማጥባት ምቹ የማድረግ ኢንሼቲቭ ጥሩ አፈፃፀም ላሳዩ 14 የጤና ተቋማት ዕውቅና ተሰጠ። በዕውቅና አሰጣጥ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ "ስርዓተ…

የተሰነደው 23 ነጥብ 8 ቢሊየን ወደ ገንዘብ እንዲቀየር ኮሚቴው አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በሰነድ ብቻ ያስቀመጠው 23 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር፤ ወደ ገንዘብ እንዲቀየር የገቢ፣ በጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱን የሥራ እንቅስቃሴ በአካል…

ኮሚቴው በጀጎል አካባቢ የሚስተዋለው ሕገ-ወጥ ግንባታ እንዲቆም አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ በዓለም ቅርስነት በተመዘገበው የሐረር ጀጎል ግንብ አካባቢ የሚስተዋለው ሕገ-ወጥ ግንባታ እንዲቆም፣ የክልሉን መንግስት አሳሰበ፡፡ ኮሚቴው ይህን ያሳሰበው ሰሞኑን…

ተጨማሪ 297 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ4 ሺህ 157 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 297 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ባለፉት 24 ሰዓታት በኮሮናቫይረስ ሳቢያ የ2 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በአጠቃላይ በቫይረሱ ለህልፈት የተዳረጉ…

ምክትል /ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ለዲፕሎማቶች ማብራሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለአምባሳደሮች፥ ሰብአዊ እና የመልሶ ማቋቋም ለጋሾች ቡድን ተወካዮች በትግራይ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። ውይይቱ የሰላም ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣ የውጭ ጉዳይ…

በምርጫው መገናኛ ብዙኃን የሚጠበቅባቸውን ሃላፊነት ሊወጡ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ መገናኛ ብዙኃን የሚጠበቅባቸውን ሃላፊነት ሊወጡ እንደሚገባ የጋዜጠኝነት ምሁራን ተናግረዋል፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የዘርፉ ምሁራን እንደሚሉት በምርጫ ወቅት መገናኛ ብዙኃን…

ከፍተኛ ገንዘብ በመቀበል በህገወጥ መንገድ ወደ ውጪ ሀገር ሲልኩ የነበሩ የኢምግሬሽን አመራሮችና ሰራተኞች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህጋዊ መንገድ ማሟላት ካልቻሉ ዜጎች ገንዘብ በመቀበል በህገወጥ መንገድ ወደ ውጪ ሀገር ሲልኩ የነበሩ የኢምግሬሽን አመራሮችና ሰራተኞች እንዲሁም በህጋዊ አሰሪና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ ስም የሚንቀሳቀሱ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የብሄራዊ…

በትግራይ ክልል ከነበሩ 269 አንቡላንስ ውስጥ 31 ብቻ ቀርተዋል – የጊዚያዊ አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በትግራይ ክልል ከነበሩ 269 አንቡላንሶች ውስጥ 31 ብቻ እንዳሉ የጊዚያዊ አስተዳደር ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ገብረመስቀል ገለፁ። ጁንታው የአንቡላንሶቹን ሳይረን በመንቀል ለውግያ እንደተጠቀመባቸው ገልጸዋል። በዚህም 235 አንቡላንሶች…

የአዕምሮ ጤና ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ሚኒስቴር የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬት በአዕምሮ ጤና ዙሪያ የመጀመሪያ የሆነውን ሃገራዊ ውይይት አካሂዷል፡፡ በውይይቱ የጤና ሚኒስትር ደኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ የአዕምሮ ጤና በአገር አቀፍ ደረጃ ትልቅ ችግር…

ሚኒስቴሩ 2ዐ ችግረኛ ህጻናትን ተቀብሎ በቋሚነት ለመርዳት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ልደታ ክፍለ ከተማ ተቀበለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር 2ዐ ችግረኛ ህጻናት ተቀብሎ በቋሚነት ለመርዳት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ልደታ ክፍለ ከተማ ተቀበለ፡፡ ችግረኛ ህጻናቱን በይፋ የተረከቡት የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አሁን ካለው ሰፊ…