የሀገር ውስጥ ዜና ጡት ለማጥባት ምቹ የሆኑ ጤና ተቋማት ዕውቅና ተሰጣቸው Tibebu Kebede Jan 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተተገበረ ባለው ጤና ተቋማትን ለጡት ማጥባት ምቹ የማድረግ ኢንሼቲቭ ጥሩ አፈፃፀም ላሳዩ 14 የጤና ተቋማት ዕውቅና ተሰጠ። በዕውቅና አሰጣጥ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ "ስርዓተ…
የሀገር ውስጥ ዜና የተሰነደው 23 ነጥብ 8 ቢሊየን ወደ ገንዘብ እንዲቀየር ኮሚቴው አሳሰበ Tibebu Kebede Jan 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በሰነድ ብቻ ያስቀመጠው 23 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር፤ ወደ ገንዘብ እንዲቀየር የገቢ፣ በጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱን የሥራ እንቅስቃሴ በአካል…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮሚቴው በጀጎል አካባቢ የሚስተዋለው ሕገ-ወጥ ግንባታ እንዲቆም አሳሰበ Meseret Awoke Jan 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ በዓለም ቅርስነት በተመዘገበው የሐረር ጀጎል ግንብ አካባቢ የሚስተዋለው ሕገ-ወጥ ግንባታ እንዲቆም፣ የክልሉን መንግስት አሳሰበ፡፡ ኮሚቴው ይህን ያሳሰበው ሰሞኑን…
የሀገር ውስጥ ዜና ተጨማሪ 297 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል Tibebu Kebede Jan 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ4 ሺህ 157 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 297 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ባለፉት 24 ሰዓታት በኮሮናቫይረስ ሳቢያ የ2 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በአጠቃላይ በቫይረሱ ለህልፈት የተዳረጉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ምክትል /ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ለዲፕሎማቶች ማብራሪያ ሰጡ Tibebu Kebede Jan 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለአምባሳደሮች፥ ሰብአዊ እና የመልሶ ማቋቋም ለጋሾች ቡድን ተወካዮች በትግራይ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። ውይይቱ የሰላም ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣ የውጭ ጉዳይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በምርጫው መገናኛ ብዙኃን የሚጠበቅባቸውን ሃላፊነት ሊወጡ እንደሚገባ ተገለፀ Feven Bishaw Jan 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ መገናኛ ብዙኃን የሚጠበቅባቸውን ሃላፊነት ሊወጡ እንደሚገባ የጋዜጠኝነት ምሁራን ተናግረዋል፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የዘርፉ ምሁራን እንደሚሉት በምርጫ ወቅት መገናኛ ብዙኃን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከፍተኛ ገንዘብ በመቀበል በህገወጥ መንገድ ወደ ውጪ ሀገር ሲልኩ የነበሩ የኢምግሬሽን አመራሮችና ሰራተኞች በቁጥጥር ስር ዋሉ Feven Bishaw Jan 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህጋዊ መንገድ ማሟላት ካልቻሉ ዜጎች ገንዘብ በመቀበል በህገወጥ መንገድ ወደ ውጪ ሀገር ሲልኩ የነበሩ የኢምግሬሽን አመራሮችና ሰራተኞች እንዲሁም በህጋዊ አሰሪና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ ስም የሚንቀሳቀሱ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የብሄራዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል ከነበሩ 269 አንቡላንስ ውስጥ 31 ብቻ ቀርተዋል – የጊዚያዊ አስተዳደር Meseret Awoke Jan 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በትግራይ ክልል ከነበሩ 269 አንቡላንሶች ውስጥ 31 ብቻ እንዳሉ የጊዚያዊ አስተዳደር ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ገብረመስቀል ገለፁ። ጁንታው የአንቡላንሶቹን ሳይረን በመንቀል ለውግያ እንደተጠቀመባቸው ገልጸዋል። በዚህም 235 አንቡላንሶች…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዕምሮ ጤና ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ተገለፀ Feven Bishaw Jan 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ሚኒስቴር የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬት በአዕምሮ ጤና ዙሪያ የመጀመሪያ የሆነውን ሃገራዊ ውይይት አካሂዷል፡፡ በውይይቱ የጤና ሚኒስትር ደኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ የአዕምሮ ጤና በአገር አቀፍ ደረጃ ትልቅ ችግር…
የሀገር ውስጥ ዜና ሚኒስቴሩ 2ዐ ችግረኛ ህጻናትን ተቀብሎ በቋሚነት ለመርዳት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ልደታ ክፍለ ከተማ ተቀበለ Feven Bishaw Jan 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር 2ዐ ችግረኛ ህጻናት ተቀብሎ በቋሚነት ለመርዳት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ልደታ ክፍለ ከተማ ተቀበለ፡፡ ችግረኛ ህጻናቱን በይፋ የተረከቡት የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አሁን ካለው ሰፊ…