የጅቡቲ ብሄራዊ ፖሊስ የስራ ሀላፊዎች በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የስራ ጉብኝት አድርገዋል
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጅቡቲ ብሄራዊ ፖሊስ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የስራ ጉብኝት አደረጉ።
የጅቡቲ ብሄራዊ ፖሊስ ዋና ዳይሬክተር ኮሎኔል አብዱላሂ አብዲ ፋራህ እና የጅቡቲ ብሄራዊ ፖሊስ የመረጃ ደህንነትና ኢምግሬሽን ሀላፊ ኮሎኔል አብዱልቃድር…