ጀጎል ግንብ ዓለም አቀፍ ቅርስነቱ ተጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ የሚያስችል የ10 አመት የአስተዳደር እቅድ ተዘጋጀ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀጎል ግንብ ዓለም አቀፍ ቅርስ ተጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ የሚያስችል የ10 አመት የአስተዳደር እቅድ መዘጋጀቱ ተገለፀ፡፡
የፌደራል ቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን ከሀረሪ ክልል ባህል ቅርስና ቱሪዝም ቢሮ ጋር…