Fana: At a Speed of Life!

ሶዶ ከተማ በመርካቶ የገበያ ማዕከል በእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው የ40 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን በወላይታ ሶዶ ከተማ በመርካቶ የገበያ ማዕከል በደረሰው የእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ከ40 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ፡፡ በዚህ የእሳት አደጋ 47…

እየተከለሰ ባለው የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ፖሊሲ ላይ ከተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተከለሰ ባለው የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ፖሊሲ ላይ ከተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው። ውይይቱ ፖሊሲውን ለተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ጠቅላላ ፈጻሚዎች ማውረድ ያለመ መሆኑም ታውቋል፡፡ እንዲሁም…

የብሪታኒያ ፍርድ ቤት የዊኪሊክስ መስራች ጁሊያን አሳንጄ ለአሜሪካ ተላልፎ እንዳይሰጥ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሪታኒያ ፍርድ ቤት የዊኪሊክስ መስራች ጁሊያን አሳንጄ ለአሜሪካ ተላልፎ እንዳይሰጥ ውሳኔ አሳለፈ። አሳንጄ በስዊድን ወሲባዊ ጥቃት ፈፅመሃል በሚል እንግሊዝ በሚገኘው የኢኳዶር ኤምባሲ በጥገኝነት ቆይቶ ከአንድ ዓመት ከስድስት ወር በፊት ለፖሊስ…

የሻምቡ ከተማና የሆሮ ወረዳ ነዋሪዎች ኦነግ ሸኔን አወገዙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የሻምቡ ከተማና ሆሮ ወረዳ ነዋሪዎች ኦነግ ሸኔን በሰላማዊ ሰልፍ አውግዘዋል፡፡ ሰልፈኞቹ የሰላምና የልማት እንቅፋት የሆነው ኦነግ ሸኔን በማጋለጥ ሰላማችንን እናረጋግጣለን ብለዋል፡፡…

የደቡብ ክልል አመራሮች ቡድን በምዕራብ ኦሞ ዞን የደረሰውን የእሳት ቃጠሎና በቃጠሎው ምክንያት የተፈናቀሉ ዜጎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል አመራሮች ቡድን በምዕራብ ኦሞ ዞን ቤራ ወረዳ ሾላ ቀበሌ የደረሰውን የእሳት ቃጠሎና በቃጠሎው ምክንያት የተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎችን ጎብኝተዋል። ባለፈው በታህሳስ 19 በዞኑ ቤሮ ወረዳ ሾላ ከተማ የተከሰተው ከባድ ቃጠሎ ከፍተኛ…

መሪ እቅዱ ቀጣይነት ያለው የፋይናንስ ተቋማት እድገት አካታችና ጥራት ያለው የምጣኔ ሃብት ለውጥ ምሰሶዎችን የያዘ ነው -ዶክተር ፍጹም አሰፋ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስር አመቱ የልማት መሪ እቅድ አካታችና ጥራት ያለው ምጣኔ ሃብት እድገት፣ ቀጣይነት ያለው የፋይናንስ ተቋማት እድገት፣ የቴክኖሎጂ አቅም ግንባታና የዲጂታል ኢኮኖሚ እድገት ምሰሶዎችን ያካተተ ነው  ሲሉ የብሔራዊ ፕላንና ልማት እቅድ ኮሚሽነር ዶክተር…

በመዲናዋ ጥንቃቄ ሳይደረግ የሚካሄዱ ግንባታዎች በመንገድ መሰረተ ልማት ላይ ችግር እየፈጠሩ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ አካባቢዎች ጥንቃቄ ሳይደረግ የሚካሄዱ ግንባታዎች በመንገድ መሰረተ ልማት ላይ ችግር እየፈጠሩ ነው። በከተማዋ የተወሰኑ ግለሰቦች እና ድርጅቶች ግንባታ ሲያካሂዱ አሸዋ እና የግንባታ ቁሳቁሶችን ከህግ ውጭ መንገድ…

ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር ከአገራዊ ኪሳራ ባሻገር ዓለምአቀፋዊ ተፅዕኖ ያስከትላል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውርን በተቀናጀ አሰራር መከላከል ካልተቻለ አገራዊ ኪሳራ ብቻ ሳይሆን ዓለምአቀፋዊ ተፅዕኖም እንደሚያስከትል የፋይናንስ ደህንነት መረጃ ማዕከል አስታወቀ። ማዕከሉ ከአገራዊ ለውጡ በፊት በአዋጅ…

በቡሬ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡሬ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው ከሌሊቱ 10 ሰዓት 48 ሰዎችን ጭኖ ለመንፈሳዊ ጉዞ ከደንበጫ ወደ ላሊበላ በመጓዝ ላይ የነበረ ኮድ 3 የሆነ ቅጥቅጥ አይሱዙ የህዝብ ማመላለሻ መኪና…

የጋምቤላ እና የኦሮሚያ ክልሎች የሰላም እና የልማት ኮንፍረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ እና የኦሮሚያ አጎራባች ክልሎች የሰላም እና የልማት ኮንፍረንስ በጋምቤላ ከተማ እየተካሄደ ነው። በውይይቱ ላይ የሁለቱ ክልሎች የሰላም እና የጸጥታ ቢሮ ኃላፊዎች፣ የዞን መስተዳድሮች እና የጸጥታ ቢሮ ኃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ተጋባዥ…