ሶዶ ከተማ በመርካቶ የገበያ ማዕከል በእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው የ40 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን በወላይታ ሶዶ ከተማ በመርካቶ የገበያ ማዕከል በደረሰው የእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ከ40 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ፡፡
በዚህ የእሳት አደጋ 47…