Fana: At a Speed of Life!

በኔዘርላንድስ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ግብርና ላይ ትኩረት ያደረገ የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽን ዌብናር አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኔዘርላንስ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ግብርና ላይ ትኩረት ያደረገ የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽን ዌብናር አካሄደ፡፡ በኔዘርላንድስ ዘሄግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አዲስ አበባ ከሚገኘው የኔዘርላንድስ ኤምባሲ ጋር በመተባበር በተዘጋጀው ውይይት ላይ ከ50 በላይ የሚሆኑ…

የትራንስፖርት ዘርፉን በቴክኖሎጂ በመደገፍ የመንገዶችን መረጃ የሚያቀርብ የመረጃ ሶፍትዌር ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የትራንስፖርት ዘርፉን በቴክኖሎጂ በመደገፍ የመንገዶችን መረጃ የሚያቀርብ የመንገዶች ኔትዎርክ መረጃ ሶፍትዌር ስራ መጀመሩን የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ አስታወቁ። በመንገድ ልማት ሪፎርም ማስፈጸሚያ ሰነዶችና በተጠናቀቁ የጥናት ውጤቶች…

በድባጤ ከተማ ለጥፋት የሚውል ከ470 ሺህ ብር በላይና የሞባይል ካርድ በመያዝ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በድባጤ ከተማ ሶስት ግለሰቦች ለጥፋት ቡድኑ የሚውል ከ470 ሺህ ብር በላይና የ26 ሺህ 680 ብር የሞባይል ካርድ ይዘው ወደ ጋሊሳ ሊሄዱ ሲሉ በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የመተከል የተቀናጀ ግብረ ሃይል አስታወቀ። ግለሰቦቹ…

በፕሪሚየር ሊጉ ወልቂጤ ከተማ ድሬዳዋ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዘጠነኛ ሳምንት ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ 1 አሸነፈ፡፡ የወልቂጤ ከተማን የማሸነፊያ ግቦች አሜ መሃመድ፣አቡበክር ሳኒ እና አብዱልከሪም ወርቁ አስቆጥረዋል፡፡…

የነጭ ሣር ብሔራዊ ፓርክን ከአደጋ ለመታደግ የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የነጭ ሣር ብሔራዊ ፓርክን ከአደጋ ለመታደግ እና በዘላቂነት ለማስጠበቅ ያለመ የባለድርሻ አካላት የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ። በፓርኩ ክልል ለሰፈሩ ሰዎች አማራጭ ቦታ የመለየት ስራ እየተከናወነ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል መንግስት ገልጿል፡፡ በአርባ…

በህገወጥ የቤትና የመሬት ወረራ የተሳተፉ አመራሮችን ተጠያቂ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ

በህገወጥ የቤትና የመሬት ወረራ የተሳተፉ አመራሮችን ተጠያቂ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የመሬት ወረራ ሲፈፀም ሃላፊነታቸውን ባልተወጡ በየደረጃው ያሉ አመራሮች ላይ ከፖለቲካዊና አስተዳደራዊ እርምጃ መወሰዱን እና ህጋዊ እርምጃ…

ታይዋንን ሉዓላዊ ሀገር ለማድረግ መሞከር የጦርነት ምክንያት ነው- ቻይና

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታይዋንን ሉዓላዊ ሀገር ለማድረግ መሞከር የጦርነት ምክንያት ይሆናል ስትል ቻይና አስጠነቀቀች። ይህ የቻይና ማስጠንቀቂያ የተሰማው ቻይና በአካባቢው የወታደራዊ እንቅስቃሴዋን ከፍ ካደረገች እና በታይዋን ደሴት አካባቢ የጦር አውሮፕላኖቿ በረራ ካደረጉ…

በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ከአንድ ግለሰብ 21 ነጥብ 7 ኪሎ ግራም እጢ ወጣ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ከ62 ዓመት አዛውንት የ21 ነጥብ 7 ኪሎ ግራም ከስብ ላይ የተነሳ ካንሰር እጢ ማውጣት መቻሉ ተነገረ፡፡ የእጢ ቀዶ ሕክምናው በተባባሪ ፕሮፌሰር ዶክተር ማህተመ በቀለ በተመራ ቡድን የተካሄደ መሆኑ…

እነስብሃት ፍርድ ቤት ቀርበው ጉዳያቸው እየታየ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እነስብሃት ነጋ ለ2ኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበው ጉዳያቸው እየታየ ነው፡፡ በሀገሪቱ ሁከት በመቀስቀስ ሰዎች እንዲገደሉ እና እንዲፈናቀሉ ከማድረግ ጀምሮ የነዳጅ ዲፖ ዘረፋ መፈጸማቸውን የሚያመላክት ማስረጃ መሰብሰቡን መርማሪ ፖሊስ ለችሎት ገልጿል፡፡…

አቶ ደመቀ መኮንን ከ26ኛው የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከ26ኛው የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ፕሬዚዳንት አሎክ ሻርማ ጋር ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን የፕሬዚዳንቱን ጉብኝት ያደነቁ ሲሆን ከብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶሚኒክ ራብ ጋርም…