Fana: At a Speed of Life!

የጋምቤላ እና የኦሮሚያ ክልሎች የሰላም እና የልማት ኮንፍረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ እና የኦሮሚያ አጎራባች ክልሎች የሰላም እና የልማት ኮንፍረንስ በጋምቤላ ከተማ እየተካሄደ ነው። በውይይቱ ላይ የሁለቱ ክልሎች የሰላም እና የጸጥታ ቢሮ ኃላፊዎች፣ የዞን መስተዳድሮች እና የጸጥታ ቢሮ ኃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ተጋባዥ…

አንጋፋው የእግር ኳስ ዳኛ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለበርካታ ዓመታት በኢትዮጵያ የእግር ኳስ ዳኝነት ታሪክ ውስጥ የሚታወቁት አንጋፋው ዓለም አቀፍ ዳኛ ዓለም ንፀብህ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ዳኛ ዓለም ንፀብህ ጨዋታ ከመምራት አንስቶ የጨዋታ ታዛቢ በመሆን እና በርካታ ዳኞችን አስተምሮ…

በመዲናዋ በአገልግሎት ብዛትና ከአጠቃቀም ጉድለት ጉዳት ለደረሰባቸው ድልድዮች ጥገና እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን በአገልግሎት ብዛትና ከአጠቃቀም ጉድለት ጉዳት ለደረሰባቸው ድልድዮች ጥገና እየተደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በከተማዋ በተለያዩ አካባቢ የሚገኙ ድልድዮች እና የድጋፍ ግንቦችን የጉዳት…

ዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 85 ሚሊየንን ተሻገረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ85 ሚሊየን መብለጡ ተገለጸ፡፡ እስካሁን በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 85 ሚሊየን 519 ሺህ በላይ ሲሆን፤ ከ1 ሚሊየን 850 ሺህ በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡…

ለአሰላ  የነፋስ ሀይል ማመንጫ ተርባይን ከሚያቀርበው ሰይሜንስ ጋሜሳ ጋር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አሌክትሪክ ሀይል ለአሰላ የነፋስ ሀይል ማመንጫ ተርባይን ከሚያቀርበው ሰይመንስ ጋሜሳ ጋር ስምምነት ተፈራረመ። 100 ሜጋዋት ሀይል ያመነጫል ተብሎ የሚጠበቀው የአሰላ የነፋስ ሀይል ማመንጫ በአዳማ እና አሰላ መካከል የሚገኝ ነው።…

የመገናኛ ብዙሃን ሙስናን በመከላከል እና በሥነ ምግባር ግንባታ ተቀዳሚ ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመገናኛ ብዙሃን ሙስናን በመከላከል እና በሥነ ምግባር ግንባታ ቀዳሚ ተዋናይ እንዲሆኑ የፌደራል የሥነ ምግባር እና የፀረ- ሙስና ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ። ኮሚሽኑ "ሥነ ምግባርን በመገንባት እና ሙስናን በመከላከል ረገድ የሚዲያ ተቋሟት ሚና"…

የሰላም ሚኒስቴር በአፋር ክልል ከተለያዩ የማህበረሰብ አካላት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስቴር የህግ ማስከበር ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ፍሬአለም ሽባባው የተመራው ልዑክ በአፋር ክልል ከተለያዩ የየማህበረሰብ አካላት ጋር ውይይት አካሄደ፡፡ የልዑካን ቡድኑ ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት፣…

መንግስት በመተከል ዞን የተከሰተውን አለመረጋጋት በአስቸኳይ መፍትሄ በመስጠት ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ተፈናቃይ ወገኖች ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነበሩበት ቀየ ተፈናቅለው በጊዜያዊ መጠለያ በመኖራቸው ከፍተኛ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግር መዳረጋቸውን በመተከል ዞን በተለያዩ የመጠለያ ጣቢያዎች የሚገኙ ዜጎች አስታወቁ፡፡ በመተከል ዞን በቡለን ወረዳ ከኩጅ ቀበሌ እና ሌሎች አካባቢዎች…

በአብዬ በሚገኙ ተቀናቃኝ ጎሳዎች መካከል የሰላም ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአብዬ ግዛት የሚገኙት የሚስሪያ እና ዲንካ ጎሳዎች መካከል የሰላም ስምምነት ተፈረመ፡፡ በሚስሪያ በኩል ጃዕሚ አልሲድቅ እንዲሁም በዲንካ ጎሳ በኩል ደግሞ ዋር ሀመዲን ስምምነቱን ተፈራርመዋል፡፡ በአብዬ አሚት በምትባል ከተማ በተካሄደው…

በሀዋሳ ባዕድ ነገር ጨምረው እንጀራ በመጋገር ሲያከፋፍሉ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባዕድ ነገር ጨምረው እንጀራ በመጋገር በህገወጥ መንገድ የሚያከፋፈሉ ተጠርጣሪዎች በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ አስታወቀ። ታህሳስ 25 ቀን 2013 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር በታቦር ክፍለ ከተማ ከወልደአማኑኤል…