Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ ለአፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ገለፃ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ለአፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል።   ሚኒስትሩ የአፍሪካ ህብረት በበይነ መረብ ባዘጋጀው 38ኛው የዋና ስራ…

በአዲስ አበባ በሚገኘው የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ ኤምባሲ ላይ የሽብር ጥቃት ሊፈጽሙ የነበሩ 15 የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኘው የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ ኤምባሲ ላይ የሽብር ጥቃት ለመፈፀም በህቡዕ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 15 የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ። ከውጭ የሽብር ቡድን አባላት ተልዕኮ በመቀበል አዲስ አበባ በሚገኘው የተባበሩት…

በሁለት ዙር 360 ሺህ ሄክታር መሬት የስንዴ ማሳ በመስኖ እየለማ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው አመት በሁለት ዙር 360 ሺህ ሄክታር መሬት የስንዴ ማሳን በመስኖ የማልማት ስራ መጀመሩን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትር ዲኤታው አቶ ሳኒ ረዲ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ ÷ ከ144 ሺህ በላይ…

ጠ/ሚ ዐቢይና የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት በሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ዙሪያ መከሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ  ከፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኤማኑኤል ማክሮን ጋር በሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ዙሪያ ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከፕሬዚዳንት ኤማኑኤል ማክሮን ጋር በኢትዮጵያ እና በፈረንሳይ መካከል ስላለው የተጠናከረ ትብብር፣…

ፓን-አፍሪካኒዝምን መሰረት በማድረግ የአፍሪካን የጋራ እሴቶች ለማበልፀግ ተዘጋጅቻለሁ- ፕሮፌሰር ሂሩት

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ህብረቱ ኮሚሽነርነት ከተመረጡ ፓን-አፍሪካኒዝምን መሰረት በማድረግ በዘርፉ አፍሪካዊነትን የሚያጎለብቱ ስኬታማ ስራዎች ለማከናወን መዘጋጀታቸውን ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማርያም ገለጹ። አምስት የአፍሪካ ሀገራት ለአፍሪካ ኅብረት…

የትራፊክ አደጋን በሚጠበቀው መጠን መቀነስ አለመቻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ ልማት ኮንስትራክሽን እና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የትራፊክ አደጋ በሚጠበቀው መጠን ባለመቀነሱ በትኩረት እንዲሰራ አሳስቧል፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ ልማት ኮንስትራክሽን እና…

ምክር ቤቱ በነገው ዕለት መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ  ስብሰባው ነገ ይካሄዳል፡፡ ምክር ቤቱ  በጠቅላይ ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ  በሚያካሄደው መደበኛ ስብሰባው  በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል። በዚህም…

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ቡና ሲዳማ ቡናን በሰፊ የጎል ልዩነት አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ 11 ኛ ሳምንት ዛሬ ከሰዓት በተደረገ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ሲዳማ ቡናን 5 ለ 0 አሸንፏል። አቡበክር ናስር የኢትዮጵያ ቡናን ሶስት ግቦች በማስቆጠር ሐት ትሪክ ሲሰራ…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ከዩናይትድ ሩሲያ ፓርቲ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባዳር ሬድዋን ሁሴን ከዩናይትድ ሩሲያ ፓርቲ ልዑክ ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በዩናይትድ ሩሲያ ፓርቲ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ምክትል ሀላፊ አንድሬ ክሊሞቭ የተመራው ልዑክ በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት አድርጓል፡፡…

በባሕር ዳር ከተማ በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት የተከማቸ 11 በርሜል ነዳጅ እና ቤንዚን ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር በጣና ክፍለ ከተማ በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት የተከማቸ 11 በርሜል ነዳጅ እና ቤንዚን ተያዘ። ትናንት በሕዝብ በደረሰ ጥቆማ መሰረት የባሕር ዳር ከተማ ንግድ መምሪያ፣ የጣና ክፍለ ከተማ ንግድ ጽሕፈት ቤት፣…