Fana: At a Speed of Life!

የትግራይ ክልልን ጨምሮ የሰብአዊ ድጋፍ በሚያስፈልጋቸው አካባቢዎች እየተሰራ ያለው ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል – የሰላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልልን ጨምሮ የሰብአዊ ድጋፍ በሚያስፈልጋቸው አካባቢዎች እየተሰራ ያለው ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ። የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ ሰጭ የሚኒስትሮች ኮሚቴ እየተከታተለው የሚገኘውን…

ፍርድ ቤቱ ዶክተር አዲስ ዓለም ባሌማ ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ 12 ቀናት ለፖሊስ ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ ዶክተር አዲስ ዓለም ባሌማ ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ 12 ቀናት ለፖሊስ ፈቀደ። ዶክተር አዲስ ዓለም ባሌማ በተጠረጠሩበት ህገ መንግስቱን እና ህገ መንግስታዊ ስርአቱን በሃይል ለመናድ ሙከራ ወንጀል…

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በስደተኞች ጉዳይ ላይ አዳዲስ መመሪያዎችን አሳለፉ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በስደተኞች ጉዳይ ላይ አዳዲስ ውሳኔዎችን አሳልፈዋል፡፡ ፕሬዚዳንታዊ ትዕዛዝ በመፈረም ያሳለፉት ውሳኔ በቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ሲሰራበት የቆየውን ህግ የሚሽር ነው ተብሏል፡፡ በዚህም…

የፌደራል ውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና የደቡብ ክልል መንግስት ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ቢሮ ምክክር እያካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ከፍተኛ አመራሮች እና የደቡብ ክልል መንግስት ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ቢሮ በደቡብ ክልል የሚሰሩ መጠጥ ውሃ ፣ የመስኖና ኢነርጂ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ዙሪያ ምክክር እያካሄዱ ይገኛሉ። በምክክር…

የመተከል የተቀናጀ ግብረ ሀይል በዞኑ የተከናወነውን የፀጥታና ሕግ ማስከበር ስራ እየገመገመ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመተከል የተቀናጀ ግብረ ሀይል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ውስጥ የተከናወነውን የፀጥታና ሕግ የማስከበር ስራ ላይ ግምገማ እያካሄደ ነው፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ የተቋቋመው የመተከል የተቀናጀ ግብረ ሃይል የዞኑን የፀጥታና ሕግ…

ለግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ኃይል ለማቅረብ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ለግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ የተለያዩ ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ ለምርቃት ዝግጁ ለሆነው ለቡሬ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክ የኤሌክትሪክ ኃይል…

ባለፉት ስድስት ወራት ከ143 ቢሊየን ብር በላይ ወደ ሀገር ውስጥ የገባ እና ወደ ፊት የሚገባ ብድርና እርዳታ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ከ143 ቢሊየን ብር በላይ ወደ ሀገር ውስጥ የገባ እና ወደ ፊት የሚገባ ብድርና እርዳታ መገኘቱን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ኢትዮጵያ ከሁለት ዋና ዋና ምንጮች የውጭ ብድርና እርዳታ ለልማት ፕሮግራሞች ማስፈጸሚያ…

በመዲናዋ በህገወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩ የቀበሌ ቤቶች ለችግር ለተጋለጡ የከተማዋ ነዋሪዎች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በህገወጥ እና በኢ-ፍትሃዊ መንገድ ተይዘው የነበሩ የቀበሌ ቤቶችን በማስለቀቅ ለተለያዩ ችግሮች ለተጋለጡ የከተማዋ ነዋሪዎች እየተላለፉ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ…

ኢራን በቀጣዮቹ ሳምንታት የኮቪድ19 ክትባት መስጠት ልትጀምር ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢራኑ ፕሬዚዳንት ሃሰን ሮሃኒ ሃገራቸው በቀጣዮቹ ሳምንታት የኮቪድ19 ክትባት መስጠት እንደምትጀምር አስታወቁ፡፡ ክትባቱ ከፐርሺያኖቹ አዲስ አመት መባቻ ቀደም ብሎ እንደሚጀምርም ገልጸዋል፡፡ በክትባት ዘመቻውም የህክምና ባለሙያዎችና ከፍተኛ…

ብልፅግና ፓርቲ እና የሩሲያው ዩናይትድ ሩሲያ ፓርቲ በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ ከሩሲያው ዩናይትድ ሩሲያ ፓርቲ ጋር በጋራ ጉዳዮች ላይ አብሮ መስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ መካከል ለዘመናት የዘለቀውን ጥብቅ ወዳጅነት ከግንዛቤ ውስጥ ያስገባ እና በፓርቲ ደረጃ…