የአሜሪካ የምክር ቤት አባል ትራምፕ በአፍሪካ ላይ ያራመዱትን ፖሊስ እንደሚቀለብሱ አስታወቁ
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አዲሱ የአሜሪካ ምክር ቤት የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ሊቀመንበር ግሪጎሪ ሚክስ የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት በአፍሪካ ላይ ያራምዱት የነበረውን ፖሊሲ በአዲሱ አስተዳደር እንደሚቀለብሱ ገለጹ፡፡
የኮንግረስ አባሉ በዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት፣ በሰብዓዊ እርዳታ እና…