የህወሃት ጁንታ የሀሰት ፕሮፓጋንዳና የጦርነት ቅስቀሳ ሲያደርግበት የነበረውን ሬዲዮ ጣቢያ ዘርፎና አውድሞ ሸሽቷል
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሃት ጁንታ የሀሰት ፕሮፓጋንዳና የጦርነት ቅስቀሳ ሲያደርግበት የነበረውን ድምጸ ወያኔ ሬዲዮ ጣቢያ ዘርፎና አውድሞ ከመቀሌ ከተማ መውጣቱ ታውቋል።
የሰራዊቱን ፈጣንና የተቀናጀ እርምጃ መቋቋም ያልቻለው ቡድን ''እኔ ከሞትኩ ሰርዶ…