የአምባሳደር ስዩም መስፍን ባለቤትና ልጃቸው የ50 ሺህ ብር ዋስ አስይዘው እንዲወጡ ፍርድ ቤት ፈቀደ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምባሳደር ስዩም መስፍን ባለቤት ፈለገ ህይወት በርሔ እና ልጃቸው አጋዚ ስዩም የ50 ሺህ ብር ዋስ አስይዘው እንዲወጡ ፍርድ ቤት ፈቀደ፡፡
ይህ የፈቀደው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው፡፡
የአዲስ…