Fana: At a Speed of Life!

የአምባሳደር ስዩም መስፍን ባለቤትና ልጃቸው የ50 ሺህ ብር ዋስ አስይዘው እንዲወጡ ፍርድ ቤት ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምባሳደር ስዩም መስፍን ባለቤት ፈለገ ህይወት በርሔ እና ልጃቸው አጋዚ ስዩም የ50 ሺህ ብር ዋስ አስይዘው እንዲወጡ ፍርድ ቤት ፈቀደ፡፡ ይህ የፈቀደው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው፡፡ የአዲስ…

አቶ እርስቱ ይርዳው በጌዴኦ ዞን የይርጋ ጨፌ የገጠር የለውጥ ማዕከል የግንባታ ሂደትን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው የተመራ ልዑክ በጌዴኦ ዞን የይርጋ ጨፌ የገጠር የለውጥ ማዕከል የግንባታ ሂደትን ጎበኙ። የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ በዲላ…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ በአቶ ሰንዶካን ደበበ የተመራ ልዑክ ጅግጅጋ ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፓሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ በአቶ ሰንዶካን ደበበ የተመራ ልዑክ ጅግጅጋ ገብቷል። ኃላፊዎቹ ጅግጅጋ ከተማ ገራድ ዊልዋል አየር ማረፊያ ሲደርሱ የሶማሌ ክልል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ ዶክተር…

ጠ/ሚ ዐቢይን ጨምሮ አራት ኢትዮጵያውያን ከ100 የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ውስጥ ተካተቱ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኒው አፍሪካ መፅሄት በፈረንጆቹ 2020 በአፍሪካ 100 ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን ይፋ አድርጓል። መፅህሄቱ ይፋ ባደረገው የ2020 የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ውስጥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ…

ለጊቤ ወንዝ – ጅማ መንገድ ከባድ ጥገና እየተደረገለት ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ የትራፊክ ፍሰትን በማስተናገድና በአገልግሎት ብዛት ለጉዳት የተዳረገው የጊቤ ወንዝ - ጅማ መንገድ ከባድ ጥገና እየተደረገለት ነው። 167 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የጊቤ ወንዝ - ጅማ መንገድ በኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በጅማ…

ኢትዮጵያ፣ ኬንያና ሶማሊያ በጁባላንድ ኮሪደር በጋራ መስራት በሚቻልበት አግባብ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ፣ ኬንያና ሶማሊያ በሚዋሰኑበት ድንበር በጁባላንድ ኮሪደር በጋራ መስራት በሚቻልበት አግባብ ላይ ተወያዩ፡፡ በውይይቱ በቀጠናው ስላለው ወቅታዊ የጠላት እንቅስቃሴ የመከሩ ሲሆን በቀጠናው በጋራ ለመስራት መግባባት ላይ ደርሰዋል፡፡…

በእንግሊዝ አዲስ የእንቅስቃሴ ገደብ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ከአዲሱ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ጋር በተያያዘ አዲስ የእንቅስቃሴ ገደብ ይፋ አደረጉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይፋ ያደረጉት የእንቅስቃሴ ገደብ በመላ ሃገሪቱ የሚተገበር ነው ተብሏል። ይህን ተከትሎም…

ጡት ለማጥባት ምቹ የሆኑ ጤና ተቋማት ዕውቅና ተሰጣቸው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተተገበረ ባለው ጤና ተቋማትን ለጡት ማጥባት ምቹ የማድረግ ኢንሼቲቭ ጥሩ አፈፃፀም ላሳዩ 14 የጤና ተቋማት ዕውቅና ተሰጠ። በዕውቅና አሰጣጥ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ "ስርዓተ…

የተሰነደው 23 ነጥብ 8 ቢሊየን ወደ ገንዘብ እንዲቀየር ኮሚቴው አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በሰነድ ብቻ ያስቀመጠው 23 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር፤ ወደ ገንዘብ እንዲቀየር የገቢ፣ በጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱን የሥራ እንቅስቃሴ በአካል…

ኮሚቴው በጀጎል አካባቢ የሚስተዋለው ሕገ-ወጥ ግንባታ እንዲቆም አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ በዓለም ቅርስነት በተመዘገበው የሐረር ጀጎል ግንብ አካባቢ የሚስተዋለው ሕገ-ወጥ ግንባታ እንዲቆም፣ የክልሉን መንግስት አሳሰበ፡፡ ኮሚቴው ይህን ያሳሰበው ሰሞኑን…