ዓለምአቀፋዊ ዜና ጣልያን በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በክልሎች መካከል የሚደረግ የገና ጉዞን አገደች Abrham Fekede Dec 4, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጣልያን በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በማድረግ በክልሎች መካከል የሚደረግ የገና ጉዞን አገደች፡፡ አውሮፓ ለገና እና አዲሱን ዓመት ለመቀበል ሽር ጉድ እያለች ትገኛለች፡፡ ይህን ተከትሎም የኮሮና ቫይረስ እንዳይስፋፋ የተለያዩ ሃገራት ክልከላዎችን…
ስፓርት ቪዲዮ የ30 ኪሎሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በመጪው እሁድ በቢሾፍቱ ይካሄዳል Feven Bishaw Dec 4, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=_AaO_JFaDFc&t=6s
የሀገር ውስጥ ዜና በአዳሚ ቱሉ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሰባት ሰዎች ህይወት አለፈ Tibebu Kebede Dec 4, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ ሸዋ ዞን አዳሚ ቱሉ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሰባት ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። አደጋው በድሎ ሬጴ ቀበሌ ውስጥ ትናንት ማምሻውን መድረሱን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የኮሙዩኒኬሽንናና ሚዲያ ሃላፊ ኮማንደር አስቻለው አለሙ…
ቴክ ጎግል ትውልደ ኢትዮጵያዊቷን የ”አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ” ተመራማሪ በማሰናበቱ በሰራተኞቹ ተቃውሞ ቀረበበት Tibebu Kebede Dec 4, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጎግል ትውልደ ኢትዮጵያዊቷን የ”አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ” ተመራማሪ ዶክተር ትምኒት ገብሩን በማሰናበቱ በመቶዎቹ የሚቆጠሩ የተቋሙ ሰራተኞች እርምጃውን በመቃወም ግልፅ ደብዳቤ መፃፋቸው ተነገረ። ትምኒት ገብሩ በጎግል የ”አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ” ስነ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸውን ያጠናቀቁትን የአውስትራሊያ አምባሳደር አሰናበቱ Feven Bishaw Dec 4, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 25፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸውን ያጠናቀቁትን የአውስትራሊያ አምባሳደር አሰናበቱ፡፡ አምባሳደሩ በስንብቱ ወቅት በኢትዮጵያ በቆዩበት ጊዜ ለተደረገላቸው ትብብር ምስጋና ማቅረባቸውን ከፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኤምባሲው ተቀማጭነታቸውን ካይሮ አድርገው ኢትዮጵያን ለሚሸፍኑ አምባሳደሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ገለፃ አደረገ Tibebu Kebede Dec 4, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በግብፅ የኢትዮጵያ አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ ተቀማጭነታቸውን ካይሮ አድርገው ኢትዮጵያን ለሚሸፍኑ አምባሳደሮች በትግራይ ክልል በተካሄደው ህግ የማስከበር ዘመቻ ዙሪያ ገለፃ አደረጉ። በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው ገለፃ ላይም የቦስኒያና ሄርዞጎቪኒያ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና በዚህ ሁሉ ግፍና መከራ እንዲንበረከክ የተሞከረው ሰራዊት ዛሬ መሰናክሉን አልፎ ዘመን የማይሽራቸውን ጀግኖች ሰጥቶናል Abrham Fekede Dec 4, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዚህ ሁሉ ግፍና መከራ እንዲንበረከክ የተሞከረው ሰራዊታችን ዛሬ ከዚያ ሁሉ መሰናክል አልፎ ዘመን የማይሽራቸውን ጀግኖች ሰጥቶናል። አስር አለቃ ዋቆ አላኬ እና ምክትል አስር አለቃ ሃብታሙ ተስፋዬ የሰሜን ዕዝ 20ኛ ቃሉ ክፍለ ጦር አባላት ሲሆኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቱርሚ-ኦሞ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ 48 ኪሎ ሜትሩ የአስፋልት ግንባታ ስራ ተጠናቀቀ Feven Bishaw Dec 4, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቱርሚ-ኦሞ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ 48 ኪሎ ሜትሩ የአስፋልት ግንባታ ስራ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ 57 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው መንገድ በመፋጠን ላይ ሲሆን ÷ ቀሪ የግንባታ ክፍሉን…