Fana: At a Speed of Life!

የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና እስከ ታህሳስ 30 ቀን ይጠናቀቃል- ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በሁሉም ክልሎች እስከ ታህሳስ 30 ቀን እንደሚጠናቀቅ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህን ተከትሎም የክልል ትምህርት ቢሮዎች ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመወያየትና…

ም/ከንቲባ አዳነች ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ በ1 ቢሊየን ብር ወጪ እየተገነባ ያለውን የአትክልት ተራ የገበያ ማዕከል ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሀይሌ ጋርመንት አካባቢ በ1 ቢሊየን ብር ወጪ እየተገነባ ያለውን የአትክልት ተራ የገበያ ማዕከል የግንባታ ሥራ ጎበኙ። ወይዘሮ አዳነች በማህበራዊ…

አየር መንገዱ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን ለማጓጓዝ ዝግጅት አጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮሮና ቫይረስ ክትባትን ለማጓጓዝ ዝግጅቱን አጠናቆ ክትባቱ ለትራንስፖርት ዝግጁ እስከሚሆን ድረስ በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል። ክትባቱን ለማጓጓዝም የአሊባባው ሳይናው ግሎባል ድርጅት ጋር በአጋርነት…

በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለመከላከያ ሰራዊት ያላቸውን አጋርነት የሚገልጽ ዝግጅት አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 25፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን አጋርነትና ድጋፍ የሚገልጽ ዝግጅት አካሂደዋል። የመከላከያ ሰራዊት በከሃዲውና ጽንፈኛው ህወሓት ቡድን የተቃጣበትን ጥቃት መክቶ በፍጥነት ኢትዮጵያን…

በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ በ70 ሚሊየን ዩሮ ካፒታል ወደ ስራ የገባው የሶፍሌት ማልት ኢትዮጵያ መጋቢት ወር ላይ ምርት ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 25፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ በ70 ሚሊየን ዩሮ ኢንቨስትመንት ካፒታል ወደ ስራ የገባው የሶፍሌት ማልት ኢትዮጵያ ፋብሪካ መጋቢት ወር ላይ ምርት ይጀምራል ተባለ፡፡ ፋብሪካው በፈረንሳይ ቀዳሚ የጥራጥሬ ሰብሳቢ ሲሆን በ70 ሚሊየን ዩሮ…