Fana: At a Speed of Life!

በምስራቅ ወለጋ ዞን የዲጋ ወረዳ ነዋሪዎች ኦነግ ሸኔን በማጋለጥ ለሰላማቸው ዘብ እንደሚቆሙ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ ወለጋ ዞን የዲጋ ወረዳ ነዋሪዎች ባደረጉት የሰላም ኮንፍረንስ ኦነግ ሸኔን በማጋለጥ ለሰላማቸው ዘብ እንደሚቆሙ ገልጸዋል፡፡ የኮንፍረንሱ ተሳታፊዎች የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች በሰው ሕይወትና በንብረት ላይ ጉዳት…

በመኖሪያ ቤታቸው የጦር መሳሪያ ተገኝቶባቸዋል የተባሉ ሁለት ግለሰቦች ላይ ለዐቃቤ ህግ ክስ የመመስረቻ የ15 ቀን ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በመኖሪያ ቤታቸው በርካታ የጦር መሳሪያዎች ተገኝቶባቸዋል የተባሉ ሁለት ግለሰቦች ላይ ለዐቃቤ ህግ ክስ የመመስረቻ የ15 ቀን ጊዜ ፈቀደ። ክስ መመስረቻ ጊዜ የተጠየቀባቸው ተጠርጣሪዎች ደፋር ተሰማ እና ገብረመስቀል ወልደምህረት…

ቦርዱ የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ባወጣው መመሪያ ላይ የሕዝብ አስተያየት ለመቀበል ጥሪ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቀጣይ በሚደረገው 6ኛ ሃገራዊ የምርጫ ሂደት ወቅት የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ባወጣው መመሪያ ላይ የሕዝብ አስተያየት ለመቀበል ጥሪ አድርጓል። የመመሪያው ዋና ዓላማ በምርጫ ሂደት ወቅት…

ኤጀንሲው ከሃይማኖት ተቋማት እና ከኢትዮጵያ ሚድዋይፍስ ማህበር ጋር የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ስራን ለማጠናከር የሚረዳ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሚግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ከሃይማኖት ተቋማት እና ከኢትዮጵያ ሚድዋይፍስ ማህበር ጋር የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ስራን ለማጠናከር የሚረዳ የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙጂብ ጀማል የወሳኝ ኩነት…

ኤጀንሲው በሸማቾች ህብረት ስራ ማህበራት ልኳንዳ ቤቶች የስጋ አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት ዝግጅት ማድረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመጪው የገና በዓል በሸማቾች ህብረት ስራ ማህበራት ልኳንዳ ቤቶች የስጋ አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህብረት ስራ ኤጀንሲ አስታወቀ። ኤጀንሲው መጪውን የገና እና…

በመዲናዋ ለወጣቶች 5 ቢሊየን ብር የሚገመት የገበያ ትስስር ለመፍጠር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተለያዩ የስራ መስኮች ተደራጅተው ለሚንቀሳቀሱ ወጣቶች 5 ቢሊየን ብር የሚገመት የገበያ ትስስር ለመፍጠር እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወጣቶችና የበጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ቢሮ ገለጸ። ከመዲናዋ ሁሉም ክፍለ ከተሞች ለተውጣጡ…

ለሕክምና ባለሙያዎች ስፔሻሊቲ ስልጠና መስጠት የሚያስችል የብቃት ምዘና ፈተና ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሕክምና ባለሙያዎች ስፔሻሊቲ ሥልጠና መስጠት የሚያስችል የብቃት ምዘና በመላ ሀገሪቱ መሰጠቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ፈተናው 4 ሺህ 800 ለሚሆኑ የመጀመሪያ ዲግሪ የሕክምና ባለሙያዎች በ22 ማዕከላት መሰጠቱን በሚኒስቴሩ የሰው ሀብት…

ሶዶ ከተማ በመርካቶ የገበያ ማዕከል በእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው የ40 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን በወላይታ ሶዶ ከተማ በመርካቶ የገበያ ማዕከል በደረሰው የእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ከ40 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ፡፡ በዚህ የእሳት አደጋ 47…

እየተከለሰ ባለው የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ፖሊሲ ላይ ከተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተከለሰ ባለው የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ፖሊሲ ላይ ከተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው። ውይይቱ ፖሊሲውን ለተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ጠቅላላ ፈጻሚዎች ማውረድ ያለመ መሆኑም ታውቋል፡፡ እንዲሁም…

የብሪታኒያ ፍርድ ቤት የዊኪሊክስ መስራች ጁሊያን አሳንጄ ለአሜሪካ ተላልፎ እንዳይሰጥ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሪታኒያ ፍርድ ቤት የዊኪሊክስ መስራች ጁሊያን አሳንጄ ለአሜሪካ ተላልፎ እንዳይሰጥ ውሳኔ አሳለፈ። አሳንጄ በስዊድን ወሲባዊ ጥቃት ፈፅመሃል በሚል እንግሊዝ በሚገኘው የኢኳዶር ኤምባሲ በጥገኝነት ቆይቶ ከአንድ ዓመት ከስድስት ወር በፊት ለፖሊስ…