የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ በትግራይ ክልል የሚሰራጭ የተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገች
አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ በትግራይ ክልል የሚሰራጭ የተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶች እና ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውሉ የህክምና መሳሪያዎችን ድጋፍ አደረገች።
በዓለም ጤና ድርጅት በኩል የሚሰራጨው አንድ ሙሉ ካርጎ ድጋፍ አዲስ አበባ መግባቱን…