የህወሓት ቡድን ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን ለመናድ ህገ-ወጥ ተግባር ፈፅሟል – አፈ-ጉባኤ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህወሓት ቡድን ከሃገራዊ ለውጡ በፊትና በኋላ ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን ለመናድ ክልላዊ ምርጫን ጨምሮ የተለያዩ ህገ-ወጥ ተግባር መፈፀሙን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አደም ፋራህ ገለጹ።
አፈ ጉባኤው ዛሬ በሰጡት መግለጫ ቡድኑ ህገወጥ ድርጊቱን…