አቶ ደመቀ መኮንን በ21ኛው አፍሪካ ሕብረት ልዩ የሥራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ተካፈሉ
አዲስ አበባ ፣ህዳር 23 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው በ21ኛው አፍሪካ ሕብረት ልዩ የሥራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ተካፍለዋል።
ስብሰባው በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጠና ትግበራ እና…