ትእምት (ኢፈርት) በጥቂቶች ተይዞ ቢቆይም የህዝብ ሃብት ስለሆነ ስራው እንዲቀጥል መንግስት መወሰኑን ዶ/ር አብርሃም በላይ አስታወቁ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትእምት (ኢፈርት) ምንም እንኳ በጥቂቶች ተይዞ ቢቆይም የህዝብ ሃብት ስለሆነ ስራው እንዲቀጥል መንግስት መወሰኑን የትግራይ ብልፅግና ከፍተኛ አመራር ዶክተር አብርሃም በላይ አስታወቁ።
ዶክተር አብርሃም ዛሬ ለጋዜጠኞች…