Fana: At a Speed of Life!

ትእምት (ኢፈርት) በጥቂቶች ተይዞ ቢቆይም የህዝብ ሃብት ስለሆነ ስራው እንዲቀጥል መንግስት መወሰኑን ዶ/ር አብርሃም በላይ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትእምት (ኢፈርት) ምንም እንኳ በጥቂቶች ተይዞ ቢቆይም የህዝብ ሃብት ስለሆነ ስራው እንዲቀጥል መንግስት መወሰኑን የትግራይ ብልፅግና ከፍተኛ አመራር ዶክተር አብርሃም በላይ አስታወቁ። ዶክተር አብርሃም ዛሬ ለጋዜጠኞች…

የሻምበል አበበ ቢቂላ መታሰቢያ ውድድር በጃፓኗ ካሳማ ከተማ ለሁለተኛ ጊዜ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓኗ ካሳማ ከተማ ለጀግናው አትሌት ሻምበል አበበ ቢቂላ መታሰቢያ ለሁለተኛ ጊዜ ተካሂዷል። ውድድሩን ያስጀመሩት በጃፓን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አቶ ካሳ ተ/ብርሃን እና የማራቶን ሯጭ እና አሰልጣኝ ኮማንደር…

አምባሳደር መለስ ዓለም ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር መለስ ዓለም ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር አሌክሳንደር ጆርጅ ሮንዶስ ጋር ተወያዩ። ውይይታቸው በሁለትዮሽ እና አካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው…

የቤኒሻንጉል ክልል ማህበረሰብ አቀፍ የፖሊስ አገልግሎት ገለልተኛ አማካሪ ቡድን ተመሠረተ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ማህበረሰብ አቀፍ የፖሊስ አገልግሎት ገለልተኛ አማካሪ ቡድን መመስረቱን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀል ምርመራ ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር ኮማደር አምሳሉ ኢራና…

በባህርዳር ከተማ በእሳት አደጋ በ22 የመኖሪያ ቤቶች ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህርዳር ከተማ ቀበሌ 3 በተለምዶ ጉዶባህር ተብሎ በሚጠራው ሰፈር በደረሰ የእሳት አደጋ በ22 የመኖሪያ ቤቶች ላይ ጉዳት ደረሰ። የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ሀላፊ ዋና ኢንስፔክተር አሰፋ ንጉሴ ÷ ቃጠሎው…

የመቐለ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቐለ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር በከተማዋ ከሚገኙ የንግዱ ማህበረሰብ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂዷል፡፡ በመቐለ ከተማ የሚገኙ የንግድ ማህበረሰብ አባላት በከተማዋ የተፈጠረውን ሰላማዊ እንቅስቃሴ በመጠቀም ወደ ስራቸው በሙሉ አቅም…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በኢትዮጵያ የተሾሙ የሰባት ሀገራት አምባሳደሮች የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የተሾሙ የሰባት ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ መቀበላቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሹመት ደብዳቤዎችን ያቀረቡ አምባሳደሮች በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር ሮበርት ሼትኪንቶንግ ፣…

በአዲስ አበባ ባለፉት 16 ቀናት በመኪና እና ቤት ለቤት በተደረገ ፍተሻ በርካታ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ባለፉት 16 ቀናት በመኪና እና ቤት ለቤት በተደረገ ፍተሻ በርካታ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ መያዙን የአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ማህበረሰቡም ተጥሎ የሚያገኘውን የጦር መሳሪያ ጉዳት እንዳያደርስበት ከመነካካት በመቆጠብ…

ኢትዮጵያ ሁለተኛውን ሳተላይት አመጠቀች

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ኢቲ ስማርት አር ኤስ ኤስ ( ET-Smart-RSS )የተባለች ሳተላይት ማምጠቋን የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት በፌስ ቡክ ገጹ አስታውቋል። ኢትዮጵያ ባለፈው ዓመት ETRSS-1 የተባለች የመጀመሪያዋን…

አምባሳደር አይሮሪት ከኦማን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ምክትል ጸሃፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር አይሮሪት መሐመድ ከኦማን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዲፕሎማቲክ ዘርፍ ምክትል ጸሃፊ ኻሊፋ ቢን አሊ ቢን ኢሳ አልሃርቲ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ ወቅትም አምባሳደር አይሮሪት በሀገራዊ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ገለጻ አድርገዋል።…