Fana: At a Speed of Life!

ከአይ ኤስ ጋር ግንኙነት በመፍጠር የሽብር ተግባር ለመፈጸም ሲንቀሳቀስ የነበረ ተጠርጣሪ ፍርድ ቤት ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ከአይ ኤስ ጋር ግንኙነት በመፍጠር የሽብር ተግባር ለመፈጸም ሲንቀሳቀስ የነበረው ተጠርጣሪ ፍርድ ቤት ቀረበ። ተጠርጣሪው ተፈራ በላይ ወይም እንድሪስ በመባል የሚታወቅ መሆኑን ለፍርድ ቤቱ አስመዝግቧል። የፌደራል ፖሊስ በበኩሉ ተጠርጣሪው በርካታ…

ኢትዮጵያ ድህነትን ለማጥፋት በምታደርገው ጥረት ቻይና ከጎኗ ቆማለች – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ኢትዮጵያ ድህነትን ለማጥፋት እና ብልጽግናን ለማሳካት በምታደርገው ጥረት ቻይና ሁልጊዜም ከጎኗ እንደምትቆም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን ይህንን ያሉት የኢትዮጵያ እና ቻይና…

289 ኢትዮጵያውያን ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሃገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 289 ኢትዮጵያውያን ዜጎች በዛሬው እለት ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሃገራቸው ተመለሱ፡፡ ከተመላሾቹ መካከል 90ዎቹ ጨቅላ እና ታዳጊ ህጻናት መሆናቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ ኢትዮጵያውያኑ መንግስት ከሳዑዲ…

ቋሚ ኮሚቴው መንገዶች በጥራት እንዲገነቡ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና፣ አርብቶ-አደር እና የአካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ በአርብቶ-አደር እና ከፊል አርሶ-አደር አካባቢዎች የሚገነቡ መንገዶች በጥራት እንዲገነቡ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው…

ኮሚሽኑ በ14 ሚሊየን ብር ወጪ የአፍንጮ በር የስፖርት ሜዳ ግንባታን አስጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 አፍንጮ በር ሜዳ ግንባታን ዛሬ አስጀምሯል። ግንባታው 14 ሚሊየን ብር በጀት የተያዘለት ሲሆን÷ በአራት ወራት ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ ርብርብ…

በአዲስ አበባ የተለያዩ ጥቃቶችን ለመፈፀም እና የፀጥታ መደፍረስ እንዲከሰት አቅደው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ከ700 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሾር ውለዋል…

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ከህወሃት ቡድን ተልዕኮ ተቀብለው በአዲስ አበባ የተለያዩ ጥቃቶችን ለመፈፀም እና የፀጥታ መደፍረስ እንዲከሰት አቅደው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ከ700 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሾር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በሰሜን ዕዝ የሀገር…

“ልጆቻችን ሰኞ አስታጥቀው ማክሰኞ ለግዳጅ ዝመቱ አሏቸው፤ ዳሩ ግን በሰላም እጅ ሰጥተው ከእጃችን ገብተዋል” – ወ/ሎ ድንቅነሽ…

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በደቡባዊ ትግራይ ዞን የዛታ ከተማ ነዋሪዋ እናት ወታደር ሲያዩ ልጆቼ ይሏቸዋል፡፡ የወንድ ልጆች እናት ናቸውና የጦርነት ውጣ ውረድ ከአንጀታቸው ገብቶ ያንሰፈስፋቸዋል፡፡ የበሬ ግምባር በምታክል ትንሽ ከተማ ውስጥ አውራ ጎዳና ዳር ወጥተው ወጭ…

የትምህርት ሚኒስቴርና የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግና አመራሮችና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የትምህርት ሚኒስቴር እና የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አመራሮች እና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሂደዋል። የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አመራሮች እና ሰራተኞች “ደሜን ለህግ መከበር ህይወታቸውን ለሰጡት ለመከላከያ ሰራዊት…