Fana: At a Speed of Life!

የግብጽ እና ሱዳን በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሄድ መለስ ፖለቲካ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ግብፅ እና ሱዳን አሁንም በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በሚደረገው ድርድር የሄድ መለስ ፖለቲካቸውን ገፍተውበታል። ፈርዖኖች ዛሬም አሳሳች የውሃ ዲፕሎማሲያቸውን እንደገፉበት ነው። ይህ የካይሮ አካሄድ በሁለት በኩል የሚወነጨፍ ነው።…

ከአይ ኤስ ጋር ግንኙነት በመፍጠር የሽብር ተግባር ለመፈጸም ሲንቀሳቀስ የነበረ ተጠርጣሪ ፍርድ ቤት ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ከአይ ኤስ ጋር ግንኙነት በመፍጠር የሽብር ተግባር ለመፈጸም ሲንቀሳቀስ የነበረው ተጠርጣሪ ፍርድ ቤት ቀረበ። ተጠርጣሪው ተፈራ በላይ ወይም እንድሪስ በመባል የሚታወቅ መሆኑን ለፍርድ ቤቱ አስመዝግቧል። የፌደራል ፖሊስ በበኩሉ ተጠርጣሪው በርካታ…

የጀርመን መንግስት በትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለውን የህግ ማስከበር ዘመቻ ትክክለኛ ገጽታ እንዲረዳ ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የጀርመን መንግስት በትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለውን የሕግ ማስከበር ዘመቻ ትክክለኛ ገጽታ እንዲረዳ መደረጉን በጀርመን የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ገለጹ። አምባሳደሯ በህወሓት የጥፋት ቡድን ላይ የሕግ ማስከበር…

ሩሲያ በማንኛውም ሁኔታ ከኢትዮጵያ ጎን እንደምትሆን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከሩሲያ የወዳጅነት ቡድን ጋር በዛሬው ዕለት ባካሄዱት ውይይት፤ ሩሲያ በማንኛውም ሁኔታ ከኢትዮጵያ ጎን እንደምትሆን ገለጸች፡፡ ሩሲያ ይህንን የገለጸችው አራት አባላትን የያዘውን የልዑካን ቡድን መርተው…

በደቡባዊ አፍሪካ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለህዳሴ ግድብ የቦንድ ግዢ ፈጸሙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በደቡብ አፍሪካ፣ ናሚቢያ፣ ቦትስዋና፣ ኢስዋቲኒ፣ ሌሴቶ፣ ሞዛምቢክ እና ማዳጋስካር የሚኖሩ ኢትዮጵውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለህዳሴ ግድብ 1 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የቦንድ ግዢና ድጋፍ አበረከቱ፡፡ በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በደቡባዊ አፍሪካ…

20 ኩንታል ‘ካናቢስ’ የተሰኘ አደንዛዥ ዕፅ ሲያጓጉዙ የተገኙ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በሲዳማ ክልል በጤጢቻ ጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ከ2 ሺህ ኪሎ ግራም ወይም 20 ኩንታል ‘ካናቢስ’ የተሰኘ አደንዛዥ ዕፅ ሲያጓጉዙ የተገኙ ሁለት ተጠርጣሪዎች መያዛቸው ተገለጸ። በፌዴራል ጉምሩክ ኮሚሽን የሀዋሳ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የሕግ ተገዢነት…

በ80 ሚሊየን ብር የተገነባው የጋሻሞ ሆስፒታል ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በጀረር ዞን የተገነባውን የጋሻሞ ሆስፒታል መርቀው ከፍተዋል። ሆስፒታሉ በ80 ሚሊየን ብር የተገነባ ሲሆን÷ በዙሪያው ለሚገኙ 5 ወረዳዎች አገልግሎት…

ቀለብ ሰፋሪው ህወሓትና ቀለብተኛው ኦነግ ሸኔ ጀንበር እየጠለቀችባቸው ነው- ኮሚሽነር አራርሳ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በጁንታው ህወሓት የሚደገፈው ኦነግ ሸኔ ከዚህ በኋላ በኦሮሚያ እድሜ እንደማይኖረው የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ጀነራል ኮሚሽነር አራርሳ መርዳሳ ዛሬ እንዳስታወቁት ቀለብተኛው ኦነግ ሸኔ ከዚህ በኋላ የክልሉን ሰላም…

ከአይ ኤስ ጋር ግንኙነት በመፍጠር የሽብር ተግባር ለመፈጸም ሲንቀሳቀስ የነበረ ተጠርጣሪ ፍርድ ቤት ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ከአይ ኤስ ጋር ግንኙነት በመፍጠር የሽብር ተግባር ለመፈጸም ሲንቀሳቀስ የነበረው ተጠርጣሪ ፍርድ ቤት ቀረበ። ተጠርጣሪው ተፈራ በላይ ወይም እንድሪስ በመባል የሚታወቅ መሆኑን ለፍርድ ቤቱ አስመዝግቧል። የፌደራል ፖሊስ በበኩሉ ተጠርጣሪው በርካታ…

ኢትዮጵያ ድህነትን ለማጥፋት በምታደርገው ጥረት ቻይና ከጎኗ ቆማለች – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ኢትዮጵያ ድህነትን ለማጥፋት እና ብልጽግናን ለማሳካት በምታደርገው ጥረት ቻይና ሁልጊዜም ከጎኗ እንደምትቆም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን ይህንን ያሉት የኢትዮጵያ እና ቻይና…