Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ተሾመ የኢትዮጵያ እና ቻይና የዲፕሎማሲ ግንኙነት ምሥረታን 50ኛ ዓመት አስመልክቶ የተላከ መልዕክት አደረሱ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ተሾመ ቶጋ የኢትዮጵያ እና የቻይና የዲፕሎማሲ ግንኙነት ምሥረታን 50ኛ ዓመት አስመልክቶ የተላከ መልዕክት አደረሱ፡፡ አምባሳደር ተሾመ ከፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂፕንግ እንዲሁም ከምክትል…

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በኬንያ አቻው ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በኬንያ አቻው 3 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸነፈ፡፡ የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ /ሴካፋ/ ውድድር በታንዛኒያ አስተናጋጅነት በትናንትናው ዕለት ተጀምሯል፡፡ የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን…