Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች የአውራ አምባ ማኅበረሰብ አኗኗርን የሚገልፁ ቦታዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ )የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና የደቡብ ጎንደር ዞን የሥራ ኃላፊዎች ጥንታዊና ታሪካዊ የሆነውን የአውራ አምባ ማኅበረሰብ አኗኗርን የሚገልፁ ቦታዎችን ጎበኙ። የአውራ አምባ ማኅበረሰብ ከ1964 ዓ.ም ጀምሮ…

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት አምስት ወራት 83 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ፕሮጀክቶች ወደ ስራ ገብተዋል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት አምስት ወራት 83 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ 4 ሺህ 359 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ወደ ስራ መግባታቸውን በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ አስታወቁ።…

ባለፉት አምስት ወራት በጋራ ገቢዎች ማከፋፈያ ቀመር ለክልሎች 9 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ተላለፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት አምስት ወራት በጋራ ገቢዎች ማከፋፈያ ቀመር ለክልሎች 9 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር እንዲተላለፍ መደረጉን የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው አስታወቁ። በዚህም ከሐምሌ 2012 ዓ.ም እስከ ህዳር 30 ቀን 2013 ዓ.ም ለአሮሚያ ክልል 3…

አምባሳደር ዓለምፀሃይ ከኡጋንዳ የፀጥታ ሚኒስትር ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኡጋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዓለምፀሃይ መሰረት ከሃገሪቱ የፀጥታ ሚኒስትር ጋር በወቅታዊ ሁኔታ ላይ ውይይት አደረጉ። አምባሳደር ዓለምፀሃይ በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች፣ በትግራይ ክልል ስለተካሄደው የህግ ማስከበር…

ከሰሞኑ ወደ ኢትዮጵያ የገባው መጠነኛ እርጥበት አዘል አየር በአንዳንድ አካባቢዎች መጠነኛ ዝናብ እንዲኖር የሚያደርግ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከሰሞኑ ወደ ኢትዮጵያ የገባው መጠነኛ እርጥበት አዘል አየር በአንዳንድ አካባቢዎች መጠነኛ ዝናብ እንዲኖር የሚያደርግ በመሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ የብሄራዊ ሜቲዮሮሎጂ ኤጀንሲ አሳሰበ። በኤጀንሲው የትንበያ እና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ዳይሬክተር…

የአሜሪካ ኮንግረስ ለኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ 900 ቢሊየን ዶላር የእርዳታ ገንዘብ አፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ኮንግረስ ለኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ 900 ቢሊየን ዶላር የእርዳታ ገንዘብ አፀደቀ፡፡ ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረው ገንዘብ ለተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ከፀደቀ በኋላ በየግዛት አስተዳዳሪዎች ይሁንታን አግኝቷል፡፡ እርዳታው በቫይረሱ…

በአዋሽ ወልዲያ ሀራ ገበያ ባቡር ፕሮጀክት ትግበራ ወቅት የተካሄዱ የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎች ተጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራም ቡድን የአዋሽ ወልዲያ ሀራ ገበያ የባቡር ፕሮጀክቱ በሚተገበርበት ወቅት የተካሄዱ የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎችን ጎብኝቷል። በዚህም ቡድኑ "የአዋሽ ወልዲያ ሀራ ገበያ…

በትግራይ ክልል ጉዳት የደረሰባቸውን የኤሌክትሪክ ኃይል መሠረተ ልማቶች ጠግኖ ሁሉንም ከተሞች እና የገጠር ቀበሌዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ኃይል እንዲያገኙ…

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ ከተሞች ተቋርጦ የነበረውን የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ወደ መደበኛ አገልግሎት አሰጣጡ ሙሉ በሙሉ ለመመለስ እየተሰራ እንዲያገኝ ተገለጸ። በአሁኑ ወቅት ዋጃ፣ አላማጣ፣ ኮረም፣ ማይጨው፣ መሆኒ፣…

በወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ የተመራ የልዑካን ቡድን ከሱዳን መሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ሚኒስትር እንዲሁም ከዘርፉ ተጠሪ ተቋማት ጋር መከረ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የተመራው የልዑካን ቡድን ከሱዳን መሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ሚኒስትር እንዲሁም ከዘርፉ ተጠሪ ተቋማት የስራ ሀላፊዎች ጋር መከረ። ልዑካን ቡድኑ ከሱዳን መሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ሚኒስቴር፥…

የኢትዮ- ሱዳን የድንበር ጉዳይ እንዲጦዝ የፈለጉት የኢትዮጵያ ጠላቶች ናቸው – አምባሳደር ዲና

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ጠላቶች የኢትዮ-ሱዳን የድንበር ጉዳይ እንዲጦዝ ቢፈልጉም ሁለቱ ሀገራቱ ጉዳዩን ለአንድ ጊዜና ለመጨረሻ ጊዜ ለመፍታት ቃል መግባታቸው ተገለጸ። ችግሩን ለማስፋት የፈለጉት የኢትዮጵያ ጠላቶች እንዳልተሳካላቸው እና እንደማይሳካላቸው…