“እኔም ለመከላከያ ሰራዊት እሮጣለው” በሚል መሪ ቃል በሀረር ከተማ የአምስት ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) "እኔም ለመከላከያ ሰራዊት እሮጣለው" በሚል መሪ ቃል በሀረር ከተማ ከ3 ሺህ በላይ ተወዳዳሪ ስፖርተኞችና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የአምስት ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ተካሄደ፡፡
በምስራቅ ሐረርጌ ዞን እና በሀረሪ ክልል…