Fana: At a Speed of Life!

በሚድሮክ ግሩፕ የተገነባው ባለ 25 ፎቅ ህንጻ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሚድሮክ ግሩፕ የተገነባው ባለ 25 ፎቅ ህንጻ ስራ ጀምረ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ÷በሚድሮክ ግሩፕ በከተማችን ውብ ሆኖ ተገንብቶ ለ13 አመታት ያለ ስራ ቆሞ የነበረውን ባለ…

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ባለፉት ጥቂት ቀናት ያስመዘገበው ድል የሚደነቅ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕግ ማስከበር ተልዕኮው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ባለፉት ጥቂት ቀናት ያስመዘገበው ድል የሚደነቅ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ሠራዊቱ ትናንት ምሽት በአዲግራት ዙሪያ…

በወቅታዊ ሁኔታ በትግራይ ክልል ለችግር የሚዳረጉ ወገኖችን ለመደገፍ የሚውል መርሃ ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት በትግራይ ክልል ለችግር የሚዳረጉ ወገኖችን ለመደገፍ ጥበብ ለሃገር ክብር የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ግብረ ሃይል “የሃገር ልጅ የማር እጅ” የተሰኘ መርሃ ግብር ይፋ አደረገ፡፡ መርሃ ግብሩ መላው ኢትዮጵያውያን በትግራይ ካሉ…

የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት አዲግራትን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ዛሬ ማለዳ የህወሓትን ጁንታ ሃይል ድል አድርጎ የአዲግራት ከተማን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ማጣሪያ አስታወቀ፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ማጣሪያ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው…

በህወሓት ጁንታ ላይ እየተካሄደ ያለው ዘመቻ የሀገር ሉዓላዊነትን እና የህግ የበላይነትን የማስከበር ተልዕኮ ነው- የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህወሓት ጁንታ ላይ እየተካሄደ ያለው ዘመቻ የሀገር ሉዓላዊነትን የማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን የማስከበር ተልዕኮ ያለው መሆኑን የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ፡፡ የኦሮሞ ህዝብ ለሀገር ግንባታ የማይተካ ሚና ሲያበረክት መቆየቱን…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ አመት የምስረታ በዓሉን አከበረ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ አመት የምስረታ በዓሉን አከበረ፡፡ ዛሬ በቢሾፍቱ ከተማ ኩሪፍቱ ሪዞርት በተከበረው በዓል ላይ የተቋሙ ስራ አስፈፃሚ ቦርድ አቶ ንጉሱ ጥላሁን እና አቶ ደግፌ ቡላ፣ የፋና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ…

በአዲስ አበባ ለመከላከያ ሰራዊት የሚደረገው ድጋፍ 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) እስካሁን በአዲስ አበባ ለመከላከያ ሰራዊት የሚደረገው የህዝብ ድጋፍ 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር መድረሱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገለጸ፡፡ በአዲስ አበባ ለመከላከያ ሰራዊት 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የሚገመት የገንዘብና የአይነት ድጋፍ መሰብሰቡን…

ማይክ ፖምፔዮ በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ጉብኝት ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12፣ 2013()ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዮ በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ጉብኝት ሊያደርጉ ነው፡፡ ጉብኝቱ በዋናነት ዋሽንግተን ለሃገሪቱ በምትሸጠው የጦር መሳሪያ ላይ ያተኩራል ነው የተባለው፡፡ ከዚህ ባለፈም የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶችን ጨምሮ…

አርሲ ዩኒቨርሲቲ 60 የህክምና ዶክተሮችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሲ ዩኒቨርሲቲ 60 የህክምና ዶክተሮችን አስመረቀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው 60 የህክምና ዶክተሮችን ጨምሮ በኮቪድ ምክንያት በስነ ስርዓቱ ላይ መታደም ያልቻሉ 1 ሺህ 64 ተማሪዎችን ነው ያስመረቀው። በምርቃት ስነ ስርዓቱ ላይ የዩኒቨርሲቲው…

መንግስት እየወሰደ ባለው የህልውና ዘመቻ እና ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ የኦሮሞ ዳያስፖራ አባላት ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት እየወሰደ ባለው የህልውና ዘመቻ እና ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ የኦሮሞ ዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት ውይይት ተካሂዷል። የኦሮሚያ ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ያዘጋጀው ውይይት የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ታዬ…