አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ለተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮችና የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ በኢትዮጵያ ያለውን ሁኔታ በተመለከተ ገለጻ አደረጉ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተመድ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ለተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮችና የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ ማርክ ሎውኩክ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ስላለው የህግ ማስከበር ዘመቻ ገለጻ አደረጉ፡፡
በዚህ ወቅትም ሰብዓዊ ድጋፎችን…