Fana: At a Speed of Life!

የህወሃት የጥፋት ቡድን በሰሜን ዕዝ ላይ የፈፀመውን ክህደት የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሰራዊት አባላት አወገዙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሃት የጥፋት ቡድን በሰሜን ዕዝ የአገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈፀመውን ክህደት የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሰራዊቱ አባላት አወገዙ። በአዲስ አበባ የሚገኙ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የህወሃት…

በ24 ሰዓታት 452 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ13 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 488 የላብራቶሪ ምርመራ 452ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 104 ሺህ 879…

የወላይታ ዞን ነዋሪዎች እና ተቋማት ለመከላከያ ሰራዊት ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የወላይታ ዞን ነዋሪዎች እና ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት በገንዘብና በዓይነት ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ፡፡ የወላይታ ዞን አስተዳደር የተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎችንና ተቋማትን በማስተባበር ነው 11…

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አክሱምንና አድዋን ሙሉ በሙሉ እንዲሁም የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አክሱምንና አድዋን ሙሉ በሙሉ እንዲሁም የአዲግራትን ዙሪያ መቆጣጠሩን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ማጣሪያ አስታወቀ፡፡ በምዕራብ ግንባር የሕወሓት ጁንታን ኃይል እያጠቃ ያለው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት፣…

ወደ ሱዳን የተሰደዱ ዜጎች በአጭር ጊዜ ወደ ሃገራቸው ይመለሳሉ – የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጽንፈኛው የህወሓት ቡድን በፈጠረው ችግር ወደ ሱዳን የተሰደዱ ዜጎችን በአጭር ጊዜ ወደ ሃገራቸው በመመለስ መልሶ የማቋቋም ስራ እንደሚሰራ የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የተቋሙ ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ የኢትዮጵያ መንግስት ለዜጎቹ…