የዜና ቪዲዮዎች የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የህወሃት የጥፋት ቡድን በሰሜን ዕዝ ላይ የፈፀመውን ክህደት አወገዙ Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=RoILANV0_A4
የዜና ቪዲዮዎች የህወሃት አይን ያወጣዉ የሃገር ክህደት እና ዉንብድና ከትላንት እስከ ዛሬ ምን መልክ አለዉ…? የህግ እና የታሪክ ምሁር የሆኑት ዶ/ር አልማዉ ክፍሌ Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=7LyIInudefc
የዜና ቪዲዮዎች የህዉኋት አይን ያወጣዉ የሃገር ክህደት እና ዉንብድና ከትላንት እስከ ዛሬ ምን መልክ አለዉ…? የህግ እና የታሪክ ምሁር የሆኑት ዶ/ር አልማዉ ክፍሌ Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=7LyIInudefc
የዜና ቪዲዮዎች መንግስት ህግ ለማስከበር እየወሰደ ባለው እርምጃ በቁጥጥር ሰር የዋሉ ጽንፈኛ ታጣቂ ቡድኑ አባላት ወደ ሁኔታው የገቡት ተገደው መሆኑን ተናግረዋል Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=owHAaYRDc1M&t=21s
የሀገር ውስጥ ዜና የህወሃት የጥፋት ቡድን በሰሜን ዕዝ ላይ የፈፀመውን ክህደት የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሰራዊት አባላት አወገዙ Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሃት የጥፋት ቡድን በሰሜን ዕዝ የአገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈፀመውን ክህደት የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሰራዊቱ አባላት አወገዙ። በአዲስ አበባ የሚገኙ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የህወሃት…
የዜና ቪዲዮዎች የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አክሱምን ፣አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=9fqZUZikBtY
የሀገር ውስጥ ዜና በ24 ሰዓታት 452 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ13 ሰዎች ህይወት አልፏል Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 488 የላብራቶሪ ምርመራ 452ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 104 ሺህ 879…
የሀገር ውስጥ ዜና የወላይታ ዞን ነዋሪዎች እና ተቋማት ለመከላከያ ሰራዊት ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የወላይታ ዞን ነዋሪዎች እና ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት በገንዘብና በዓይነት ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ፡፡ የወላይታ ዞን አስተዳደር የተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎችንና ተቋማትን በማስተባበር ነው 11…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አክሱምንና አድዋን ሙሉ በሙሉ እንዲሁም የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ Abrham Fekede Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አክሱምንና አድዋን ሙሉ በሙሉ እንዲሁም የአዲግራትን ዙሪያ መቆጣጠሩን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ማጣሪያ አስታወቀ፡፡ በምዕራብ ግንባር የሕወሓት ጁንታን ኃይል እያጠቃ ያለው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት፣…
የሀገር ውስጥ ዜና ወደ ሱዳን የተሰደዱ ዜጎች በአጭር ጊዜ ወደ ሃገራቸው ይመለሳሉ – የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን Abrham Fekede Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጽንፈኛው የህወሓት ቡድን በፈጠረው ችግር ወደ ሱዳን የተሰደዱ ዜጎችን በአጭር ጊዜ ወደ ሃገራቸው በመመለስ መልሶ የማቋቋም ስራ እንደሚሰራ የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የተቋሙ ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ የኢትዮጵያ መንግስት ለዜጎቹ…