የሀገር ውስጥ ዜና በምስራቅ አፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 207 ሺህ 454 ደረሰ Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ አፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 207 ሺህ 454 ደረሰ፡፡ በምስራቅ አፍሪካ ከሚገኙ ሰባት ሃገራት ውስጥ በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ ነው፡፡ በዚህም በኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሐረሪ ክልል የንግድ ማህበረሰብ አባላት ለመከላከያ ሰራዊት ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገቡ Tibebu Kebede Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሐረሪ ክልል የንግድ ማህበረሰብ አባላት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብተዋል። በክልሉ የሚገኙ የንግድ ማህበረሰብ አባላት በሀገራዊ፣ ክልላዊና ወቅታዊ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ ከክልሉ ብልጽግና ፓርቲ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና በክብር የተሰናበቱና የ20ኛ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር አባላትና የመከላከያ የእግር ኳስ ቡድን “ደማችን ለጀግናችን” በሚል መሪ ቃል ደም ለገሱ Abrham Fekede Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከመከላከያ በተለያዩ ምክንያቶች በክብር የተሰናበቱና የ20ኛ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር አባላት የነበሩ ወታደሮች እና የመከላከያ የእግር ኳስ ቡድን ተጫዋቾች "ደማችን ለጀግናችን" በሚል መሪ ቃል ደም ለግሰዋል፡፡ በሰሜን ዕዝ የሰራዊት አባላት ላይ በህገ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሶዶ -ኦሞ ወንዝ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ግንባታ ስራ 76 በመቶ ተጠናቀቀ Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 76 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የሶዶ -ኦሞ ወንዝ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ግንባታ ስራ 76 በመቶ ተጠናቀቀ፡፡ ፕሮጀክቱ ከሶዶ ከተማ 7 ኪሎ ሜትር ላይ በመነሳት ኦሞ ወንዝ ላይ የሚያበቃ ሲሆን ግንባታው በሚጠናቀቅበት ወቅት ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሻንግቴክስ ጋርመንት 50 ሚሊየን ዶላር በሆነ ወጪ በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ ጀመረ Tibebu Kebede Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሻንግቴክስ ጋርመንት 50 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በሆነ ወጪ በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ ጀመረ። በግንባታው የመጀመሪያ ምዕራፍ በኩባንያው የሚገነቡት 3 ሼዶች እያንዳንዳቸው 10 ሺህ ሜትር ስኩዌር ስፋት ሲኖራቸው ግንባታቸውም በአንድ ዓመት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ፊንላንድ ከ824 ሚሊየን ብር በላይ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና ፊንላንድ ከ 824 ሚሊየን ብር በላይ የድጋፍ ስምምነት በዛሬው ዕለት መፈራረማቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ። ድጋፉ ለአራተኛው ዙር ማህበረሰብ አቀፍ የንፁህ ውሃ እና ንፅህና አቅርቦት እንደሚውል ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና በቤንች ሸኮ ዞን ሰሜን ቤንች ወረዳ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ተያዘ Tibebu Kebede Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን ሰሜን ቤንች ወረዳ ኬላ ላይ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የነበሩ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎችንና ገንዘብ መያዙን የወረዳው ፖሊስ አስታውቋል። የወረዳው ፖሊስ አዛዥ አቶ ሀብታሙ ቡንስ እንደገለጹት በወረዳው በድምሩ 18 የጦር…
የሀገር ውስጥ ዜና ጁንታው ቀድሞ የሰላም በሮችን በመዝጋቱና ጥፋቱን በመቀጠሉ መንግስት ህግን ያስከብራል- አምባሳደር ሄኖክ ተፈራ Tibebu Kebede Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፈረንሳይ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሄኖክ ተፈራ መንግስት ከህወሓት የጥፋት ቡድን ጋር ለውይይት አይቀመጥም ሲሉ ገለፁ፡፡ አምባሳደሩ ከፍራንስ 24 የቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ባደረጉት ቆይታ ቡድኑ በንፁሀን ዜጎች ላይ ጥቃት መፈፀሙን አንስተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያዘጋጁት ውይይት ተካሄደ Tibebu Kebede Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያዘጋጁት ውይይት ተካሄደ። ውይይቱን ከሚኒስቴሩ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት በአልጀሪያ፣ ቤልጂየም፣ ፈረንሳይ፣ ጣሊያን እና ኔዘርላንድስ የሚገኙ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሱዳን የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡመር ጋማር አልዲን ኢስማኤል ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው ወቅትም አምባሳደር ይበልጣል በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ገለፃ…