Fana: At a Speed of Life!

በአብዬ ደቡባዊ ሴክተር በሰላም ማስከበር ግዳጅ ላይ የተሰማራው የ24ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አባላት የጁንታውን ድርጊት አወገዙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 10 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአብዬ ደቡባዊ ሴክተር በሰላም ማስከበር ግዳጅ ላይ የተሰማራው የ24ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አባላት የህውሓት ጁንታውን ድርጊት አወገዙ ። የሻለቃው ዋና አዛዥ ኮሎኔል መብረሀቶም ሀይሉ ÷ ከሀዲው የህውሀት ቡድን በሰሜን ዕዝ…

ንብረታቸው እና የባንክ አካውንታቸው የታገደባቸው ኤጀንሲዎች የህወሓት የንግድ እና የወንጀል ግዛት አካል የሆኑት ብቻ ናቸው – የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ…

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 10 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ በትግራይ ክልል የባንክ አካውንታቸው የታገደባቸውን ኤጀንሲዎች አስመልክቶ መረጃ ሰጥቷል። በዚህም መሠረት ንብረታቸው እና የባንክ አካውንታቸው የታገደባቸው ኤጀንሲዎች የህወሓት የንግድ እና የወንጀል ግዛት አካል…

የህወሃት ቡድን በትግራይ ክልል በንጹሃን ዜጎች ላይ መድፍ በመተኮስ ጥቃት እየፈጸመ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 10 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሓት ቡድን በትግራይ ክልል በንጹሃን ዜጎች ላይ መድፍ በመተኮስ ጥቃት እየፈጸመ መሆኑ ተገለጸ። በአገር መከላከያ ሠራዊት የሚደርስበትን ጥቃት መቋቋም ያቃተው የህወሓት ቡድን ከሰሜን ዕዝ የሰረቃቸውን ታንኮች ጥሎ…

ባለፉት 24 ሰዓታት 499 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ6 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 10 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 5 ሺህ 201 የላቦራቶሪ ምርመራ 499 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በዚህም በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 104 ሺህ 427…

ወደ ሱዳን የተሰደዱ ኢትዮጵያዊያንን መመለስና ማቋቋም ላይ የሚሰራ ኮሚቴ ተቋቁሞ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 10 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሕግ ማስከበር ሂደቱ ወደ ሱዳን የተሰደዱ ኢትዮጵያዊያንን ወደቀዬአቸው መመለስና ማቋቋም ላይ የሚሰራ ብሔራዊ ኮሚቴ ተቋቁሞ ወደ ሥራ ገባ። የህወሓት የጥፋት ቡድን ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በትግራይ ክልል በሚገኘው የአገር…

መንግስት በህወሓት ቡድን ላይ እየወሰደ ያለውን ህግ የማስከበር እርምጃ ለወዳጅ ሀገራት እያስረዱ መሆኑን በሩስያ እና በቱርክ የሚገኙ የኢትዮዽያ አምባሳደሮች…

አዲስ አበባ ፣ህዳር 10 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት በፅንፈኛው የህወሓት ቡድን ላይ ህግ ለማስከበር እየወሰደ ስላለው እርምጃ ለወዳጅ ሀገራት እያስረዱ መሆኑን በሩስያ እና በቱርክ የሚገኙ የኢትዮዽያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደሮች ተናገሩ። በሩስያ የኢትዮዽያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር…

ህግ በማስከበር ዘመቻ ላይ የሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት ከኦሮሚያ ክልል የ196 ሰንጋዎች እና 230 በግና ፍየሎች ድጋፍ ተረከበ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 10 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህግ በማስከበር ዘመቻ ላይ የሚገኘው የአገር መከላከያ ሰራዊት ከኦሮሚያ ክልል 196 ሰንጋዎችና 230 በግና ፍየሎች ድጋፍ በሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ ከተማ ተረከበ። የአገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን ዕዝ ጥቅምት 24 ቀን 2013 ምሽት ላይ…

መንግስት በትግራይ እየወሰደ ያለው ህግን የማስከበር እርምጃ መሆኑን በኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ለኖቤል የሰላም ሽልማት ኮሚቴ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ እያካሄደ ያለው ህግን የማስከበር እርምጃ መሆኑን በኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ለኖቤል የሰላም ሽልማት ኮሚቴ አስታወቁ። መቀመጫቸውን ኖርዌይ ያደረጉ 28 ኢትዮጵያውያን ምሁራን የኢትዮጵያ ወቅታዊ…

የጤና ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 10 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) "ከመከላከያ ሰራዊታችን ጎን እቆማለሁ" በሚል መሪ ቃል የጤና ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች በዛሬው እለት ደም ለግሰዋል። የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰን ጨምሮ ሌሎች የሚኒስቴሩ አመራሮችና ሰራተኞች በብሔራዊ ደም ባንክ አገልግሎት…