Fana: At a Speed of Life!

በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታ በኤሌክትሪክ አገልግሎት ላይ የደረሱ ጉዳቶችን በመጠገን ወደቀድሞ ለመመለስ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 9 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኤሌክትሪክ አገልግሎት ላይ የደረሱ የመሰረተ ልማት ጉዳቶችን በመጠገን በአፋጣኝ ወደቀድሞ ለመመለስ እየተሰራ እንዳለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለፀ፡፡ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ በተፈጠረው የፀጥታ ችግር ምክንያት በከተሞቹ የኤሌክትሪክ…

ተፈላጊ የጁንታው አባላት ያሉበትን ለጠቆመ 10 ሚሊየን ብር ሽልማት ተዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተፈላጊ የጁንታው አባላት ያሉበትን ለጠቆመ 10 ሚሊየን ብር የማበረታቻ ሽልማት መዘጋጀቱን የመከላከያ ሰራዊት የህብረተሰብ መረጃ ዋና መምሪያ አስታወቀ። ሽልማቱ መንግስት የወሰደውን ህግን የማስከበር እርምጃ ተከትሎ የተደበቁ የጁንታው አባላትን…

የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎትን የዲጂታል አሰራር የማሻሻል ስራ  ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 9 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከጀርመን የኢኮኖሚ ጉዳዮች  እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ጋር የኢትዮጵያ ፖስታ አገልገሎት የዲጂታል አሰራርን  ለማዘመን በጋር ለመስራት ተስማምተዋል። በስምምነቱ መሰረት የጀርመን የኢኮኖሚ ጉዳዮች  እና ኢነርጂ ሚኒስቴር…

የሀረሪ ክልል በኢንቨስትመንት ለሚሰማሩ ባለሀብቶች ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ መርቻው የተመራ የልዑካን ቡድን ከሃረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ ጋር ተወያይቷል። የልዑኩ ጉብኝት በከተሞች መካከል ቀድሞ የነበረውን ግንኙነት ለማጠናከርና ከቱሪዝም ሴክተሩ ጋር…

ተጨማሪ 475 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 1 ሺህ 782 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ለ5 ሺህ 276 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 475 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ባወጣው እለታዊ መረጃ 1 ሺህ 782 ሰዎች ከቫይረሱ ማገገማቸውንም አስታውቋል።…

የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የህግ የበላይነትን፣ የገጽታ ግንባታ እንዲሁም አጋርነትና ትብብር ላይ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 8፣ 2013( ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ሠላምና ደህንነት፣ የህግ የበላይነትን፣ የገጽታ ግንባታ እንዲሁም አጋርነትና ትብብር ላይ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገለፀ፡፡ ኮሚሽኑ ባዘጋጀው የሶስት ወራት እቅድ ላይ ከፌደራል ፖሊስ፣ አዲስ አበባና ድሬዳዋ ፖሊስ…

ኢትዮጵያ በበጀት አመቱ 4 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ከኢንቨስትመንት ዘርፍ ለማግኘት እየሰራች ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በበጀት አመቱ 4 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ከኢንቨስትመንት ዘርፍ ለማግኘት እየሰራች መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ በኢንቨስትመንት ህጉ ላይ የተደረጉ ማሻሻያዎችን አስመልክቶ ለአሜሪካና ለካናዳ ባለሃብቶች ገለጻ…

የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን በማካሄድ ላይ ይገኛል። ኮሚቴው በተለያዩ ወቅታዊና ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ አቅጣጫ ያስቀምጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከፓርቲው ጽህፈት ቤት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። ከፌስቡክ ገፃችን…

መንግሥት በኢትዮ-ሱዳን ድንበር አካባቢ ከሚሊሻ ጋር የተፈጠረውን ክስተት በቅርበት እየተከታተለ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት በኢትዮ-ሱዳን ድንበር አካባቢ ከሚሊሻ ጋር የተፈጠረውን ክስተት በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ "ችግሮችን ለመፍታት ሁልጊዜም ውይይትን የምንጠቀም በመሆኑ እንዲህ ያሉ ክስተቶች የሁለቱንም ሀገራት…

መንግስት በትግራይ ክልል ለእናቶች፣ ህጻናትና አረጋውያን አልሚ ምግቦችን እያደረሰ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በትግራይ ክልል የመልሶ ማቋቋም ትግበራ መጀመሩን ተከትሎ የአልሚ ምግብና ሌሎች ሰብአዊ ድጋፎችን በማድረስ ላይ መሆኑን የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ። በክልሉ አስቸኳይ የምግብና የህክምና ቁሳቁስ እርዳታዎች…