Fana: At a Speed of Life!

የመንግሥት የ10 ዓመት መሪ የልማት እቅድ አካል ጉዳተኞችን ያሳተፈና ልዩ ትኩረት የሰጠ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥት የ10 ዓመት መሪ የልማት እቅድ አካል ጉዳተኞችን ያሳተፈና ልዩ ትኩረት የሰጠ መሆኑን የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ አባይነህ ጉጆ ገለጹ። መንግሥት በተለያዩ ዘርፎች የ10 ዓመት መሪ የልማት እቅድ…

በትግራይ ክልል ከ 1 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል ከ 1 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን የብሄራዊ አደጋ ስጋትና አመራር ኮሚሽን ገለጸ። በትግራይ ክልል ከተካሄደው ህግ ማስከበር እና ህልውና ዘመቻ መጠናቀቅ ማግስት ዜጎችን በተለያዩ…

ስሁል ሽረ አጠቃላይ ሆስፒታል መድኃኒቶችንና የሕክምና ቁሶችን ከጤና ሚኒስቴር ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ስሁል ሽረ አጠቃላይ ሆስፒታል ከጤና ሚኒስቴር የተላከለትን የስኳርና ሌሎች ሕሙማንን ለማከም የሚያስችሉ መድኃኒቶችንና የሕክምና ቁሳቁሶችን ተረከበ። የህወሓት ጁንታ በአገር መከላከያ ሠራዊት የሰሜን ዕዝ ላይ የፈፀመውን…

አለም ዓቀፉ የፍልሰት ድርጅት ለሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ለመረጃ መስጫ ማዕከል ግብዓት የሚያገለግል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት ለሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ለመረጃ መስጫ ማእከል ግብአት የሚያገለግል የገነዘብ መጠኑ ከአንድ ሚሊየን አንድ መቶ አርባ አምስት ሺህ ብር በላይ የሆኑ የተለያዩ ድጋፎችን አበረከተ፡፡…

በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚታዩ ተግዳሮቶችን መፍታት እንደሚገባ ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመስክ ምልከታ ባደረገበት ወቅት በፓርኩ ውጤታማነት ላይ ያጋጠሙ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት መስራት እንደሚገባ አሳሰበ፡፡…

የወላይታ ቱሳ ስፖርት ክለብ መስራች አባ ጂኖ ቤናንቲ አረፉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍቢሲ) የወላይታ ቱሳ ስፖርት ክለብ መስራች አባ ጂኖ ቤናንቲ አረፉ። ጣሊያናዊው አባ ጂኖ ቤናንቲ በጣሊያን ሀገር ሳን ሰቨሪኖ ደልማርክ በምትባል ምዕራብ ጣሊያን ከተማ እ.አ.አ. ሚያዝያ 23 ቀን 1944 ተወልደው በካቶሊክ ቤተ እምነት ሚሲዮናዊ ሆነው እ.አ.አ…

አጥፊ የሆኑ የጉግል ክሮም እና የማይክሮሶፍት ኤጀ ቅጥያዎች በሚሊየን የሚቆጠሩ ተጠቃሚዎችን ለመረጃ ጥቃት እንዳጋለጣቸዉ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አጥፊ የሆኑ የጉግል ክሮም እና ማይክሮሶፍት ኤጀ የመረጃ ማፈላለጊያ ቅጥያዎች  በሚሊየን የሚቆጠሩ ተጠቃሚዎችን ለመረጃ ስርቆትና  ጥቃት ተጋላጭ እንዳደረጋቸዉ አቫስት ኩባንያ ገለጸ፡፡ የአቫስት ኩባንያ የሳይበር ደህንነት ተመራማሪዎች በበርካታ…

ም/ጠ/ሚ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ ከፊንላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍቢሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮነን ከፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፔካ ሃቪስቶ ጋር ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን ከፊንላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፔካ ሃቪስቶ ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ በስልክ ባደረጉት…

ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ለፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን መልካም ጤንነትና በፍጥነት እንዲያገግሙ ተመኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን መልካም ጤንነትና በፍጥነት እንዲያገግሙ ተመኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የፕሬዚዳንቱን በኮሮና መያዝ ተከትሎ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ነው ምኞታቸውን…

ቋሚ ኮሚቴው ከመማር ማስተማሩ ጎን ለጎን ኮቪድን ለመከላከል በትኩረት መስራት እንደሚገባ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የመስክ ምልከታ ባደረገበት ወቅት ዩኒቨርሲቲው ከመማር ማስተማር ስራው ጎን ለጎን ኮቪድን ለመከላከል በትኩረት…