Fana: At a Speed of Life!

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የሙስና ጥቆማና ሃብት ምዝገባ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ለሙስና ጥቆማና ሃብት ምዝገባ አገልግሎት ያበለጸገውን መተግበሪያ ይፋ አደረገ። በዓለም ለ17ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ16ኛ ጊዜ የሚከበረውን የዓለም የጸረ-ሙስና ቀንን ኤጀንሲው ዛሬ አክብሯል። የኤጀንሲው ዋና…

የ22ኛ ክፍለ ጦር አባላት ለህዳሴ ግድብና ለአካባቢው ደህንነት መረጋገጥ ተገቢውን ጥበቃ እያደረጉ እንደሚገኙ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሃገር መከላከያ ሰራዊት የምዕራብ ዕዝ 22ኛ ንስር ክፍለ ጦር አባላት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ እንደወትሮው በትጋት እየሰሩ መሆኑን አስታወቁ። ከክፍለ ጦሩ አባላት መካከል ሌተናል ኮሎኔል ወንድሙ ሃብቴ…

በኢትዮ-ቴሌኮም ለሀገር መከላከያ የገቢ ማሰባሰቢያ የአጭር የጽሁፍ መልዕክት ቁጥር ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮ-ቴሌኮም ለሀገር መከላከያ የገቢ ማሰባሰቢያ የአጭር የጽሁፍ መልዕክት ቁጥር ይፋ ተደረገ። ኩባንያው በዛሬው እለት ይፋ ያደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ የአጭር የጽሁፍ መልዕክት ቁጥርም 6800 ነው። በዚህም መሰረት ማንኛውም ሰው ወደ 6800…

በኦሮሚያ ክልል የአራት ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት 530 ሰንጋዎችን እና ከ13 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል የምስራቅ ሃረርጌ፣ የባሌ፣ የጅማ እና የጉጂ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት 530 ሠንጋዎችን እና ከ13 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ። ከአራቱም ዞኖች የተወከሉ አባ ገዳዎች፣ የሃይማኖት…