ከባህርዳር ከተማ የሚወጣው ፍሳሽ ቆሻሻ ከ70 እስከ 80 በመቶው በቀጥታ ወደ ጣና ሐይቅ ይገባል – ጥናት
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍቢሲ) ከባህርዳር ከተማ የሚወጣው ፍሳሽ ቆሻሻ ከ70 እስከ 80 በመቶው በቀጥታ ወደ ጣና ሐይቅ እንደሚገባ በአንድ ጥናት ተመላክቷል፡፡
በአማራ ክልል ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ አስተባባሪነት ከባህርዳር ከተማ አስተዳደር ወሰን "የጣና ሐይቅ ዳርቻ…