የሀገር ውስጥ ዜና የመያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው የቡድኑ አመራሮች እጅ እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበ Tibebu Kebede Nov 19, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው የህወሃት ቡድን አመራሮች ከድርጊታቸው ተቆጥበው በሰላም እጅ እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበ። የቡድኑ ታጣቂዎች በማይካድራ እና በሌሎች የሀገሪቱ ክፍልም በተመሳሳይ በሰላማዊ ሰዎች ላይ በማንነት ላይ ያነጣጠረ ጥቃት መፈጸማቸው ሲዘገብ…
ፋና 90 በምዕራብ ወለጋ 142 የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ Meseret Awoke Nov 19, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=99bECrXdGNA
ፋና 90 የሀገር ክህደት ወንጀል በፈጸሙ 76 ጄነራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ ወጣባቸው Meseret Awoke Nov 19, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=OfieOY70mIY
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 24 ሰዓታት 533 የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ13 ሰዎች ህይወት አልፏል Tibebu Kebede Nov 18, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 4 ሺህ 871 የላቦራቶሪ ምርመራ 533 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በዚህም በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 103 ሺህ 928 ደርሷል።…
የሀገር ውስጥ ዜና እምቦጭን ከጣና ሀይቅ ለማስወገድ ሲካሄደው የነበረው ዘመቻ እስከ ሕዳር 30 እንዲቀጥል ተወሰነ Tibebu Kebede Nov 18, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከጣና ሐይቅ ላይ እምቦጭን ለማስወገድ ለአንድ ወር ሲካሄድ የነበረው ዘመቻ እስከ ሕዳር 30 እንዲቀጥል ተወሰነ። እስካሁን በነበረው ዘመቻ ከፍተኛ ውጤት እንደተመዘገበ የዘመቻው አስተባባሪ ዐቢይ ኮሚቴ አስታውቋል፡፡ የዘመቻውን መራዘም…
ስፓርት ፈረንሳይ ለጋሲዮን ጨፌ ሜዳ ተብሎ የሚጠራው የስፖርት ሜዳ በ25 ሚሊየን ብር ለመገንባት ርክክብ ተደረገ Tibebu Kebede Nov 18, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 ፈረንሳይ ለጋሲዮን ጨፌ ሜዳ ተብሎ የሚጠራው የስፖርት ሜዳ ግንባታን በ4 ወራት ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ለማድረግ የሳይት ርክክብ ተደረገ ። ለግንባታው 25 ሚሊየን በጀት መያዙን የአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን…
የሀገር ውስጥ ዜና የሀገር ክህደት ወንጀል በፈጸሙ ጀኔራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ ወጣባቸው Tibebu Kebede Nov 18, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሀገር ክህደት ወንጀል በፈጸሙ ጀኔራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ እንደወጣባቸው ተገለፀ፡፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የላከው መግለጫ ቀጥሎ ይቀርባል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢጋድ ቀጠናዊ ትስስር ለማምጣት ባለው ሚና ላይ ያተኮረ የዌቢናር ውይይት ተካሄደ Tibebu Kebede Nov 18, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ቀጠናዊ ትስስርን ለማምጣት ባለው ሚና ላይ ያተኮረ የዌቢናር ውይይት ተካሄደ፡፡ ውይይቱን በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኢጋድ ሴክሬታሪያት ጋር በመተባባር ያዘጋጀው ነው ተብሏል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ከፅንፈኛው ህወሃት እና ኦነግ ሸኔ ጋር ግንኙነት አላቸው ተብው የተጠረጠሩ 287 ሰዎች ከጦር መሳሪያዎች ጋር በቁጥጥር ስር ውለዋል- ፌዴራል ፓሊስ Tibebu Kebede Nov 18, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ባለፉት 14 ቀናት በተካሄደ ዘመቻ ከፅንፈኛው ህወሃት እና ኦነግ ሸኔ ጋር ግንኙነት አላቸው ተብለው የተጠረጠሩ 287 ሰዎች ከተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ጋር በቁጥጥር ስር መወላቸውን የፌዴራል ፓሊስ አስታወቀ።…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ 4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ከ118 ኪ.ሜ በላይ ርዝመት ያላቸው የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ለማከናወን ውል ተፈረመ Tibebu Kebede Nov 18, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በ4 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ከ118 ኪ.ሜ በላይ ርዝመት ያላቸው የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ለማከናወን ውል ተፈራረመ፡፡ ባለስልጣኑ ከ118 ኪ.ሜ በላይ ርዝመት ያላቸው የጋራ መኖሪያ…