Fana: At a Speed of Life!

መንግስት ወደ ጎረቤት ሀገራት የሚሰደዱ ዜጎችን ለመቀበል ዝግጁ ነው-ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ወደ ጎረቤት ሀገራት የሚሰደዱ ወገኖችን ለመቀበል እና ወደ ቀዬአቸው ለመመለስ ዝግጁ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር  ዐቢይ አህመድ  ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስት ዐቢይ በትዊተር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷የተሰደዱ ንፁሀን ዜጎችን…

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ለመከላከያ ሰራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ ድጋፍ አደረጉ፡፡ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና ሰራተኞች ሀገርንና ህግን ለማስከበር ግንባር…

የመከላከያ ሠራዊት በወሳኝ የህወሓት ዒላማዎች ላይ ከመቐለ ከተማ ውጭ የታለመ የአየር ጥቃት ማካሄዱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመሥርቶ በወሳኝ የህወሓት ዒላማዎች ላይ ከመቐለ ከተማ ውጭ የታለመ የአየር ጥቃት ማካሄዱ ተገለፀ፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ በሁለት ዓለም ዐቀፍ መገናኛ ብዙኃን አማካኝነት በመቐለ…

የትግራይ ልዩ ኃይልና ሚሊሺያ እጁን በመስጠት ራሱንና ሕዝቡን እንዲያድን የተሰጠው የ3 ቀን የጊዜ ገደብ ዛሬ ተጠናቋል- ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ልዩ ኃይልና ሚሊሺያ የስግብግቡ ጁንታ እኩይ ዓላማ ማስፈጸሚያ ከመሆን ይልቅ እጁን ለመከላከያ በመስጠት ራሱንና ሕዝቡን እንዲያድን የተሰጠው የ3 ቀን የጊዜ ገደብ ዛሬ መጠናቀቁን ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። በዚህ ጥሪ የተጠቀሙ…

“ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በተለያዩ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና የፌደራል ተቋማት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በተለያዩ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና የፌደራል ተቋማት ተካሄደ። መርሃ ግብሩ በሰላም ሚኒስቴር መስሪያ ቤት የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚልን ጨምሮሚኒስትር ደኤታዎች እና የተቋሙ ሰራተኞች…

የአንበጣ መንጋ የሚያስከትለውን ጉዳት ለመከላከል አቅዶ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከግብርና፣ አርብቶ አደርና አካባቢ ጥበቃ እና ከውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴዎች የተውጣጣው ቡድን በክልሎች ተንቀሳቅሶ የአንባጣ መንጋ ያስከተለውን ጉዳት በመስክ ምልከታ ካረጋገጠ በኋላ ባቀረበው ሪፖርት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከኬንያ ፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከኬንያ ፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር ተወያዩ። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ የቀጠናው ሀገራት መንግስት የጀመረውን…

ጽንፈኛው የህወሓት ቡድን የትግራይ ወጣቶች የተሳሳተ አመለካከት እንዲኖራቸው ሲሰራ መቆየቱን በቁጥጥር ስር የዋሉ የክልሉ ልዩ ኃይል አባላት ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጽንፈኛው የህወሓት ቡድን የትግራይ ወጣቶችን 'እኔ ከሌለሁ መኖር አትችሉም' እያለ የተሳሳተ አመለካከት እንዲኖራቸው ሲሰራ መቆየቱን በቁጥጥር ስር የዋሉ የክልሉ ልዩ ኃይል አባላት ተናገሩ። ከልጅነታቸው ጀምሮ የተሳሳተ አመለካከት ይዘው እንዲያድጉ…