የሀገር ውስጥ ዜና የህወኃት ዘራፊ ቡድን ሀገር ለማተራመስ ሲዘጋጅባቸው የነበሩ የጦር መሳሪያዎች በሁመራ ግንባር ተያዙ Abrham Fekede Nov 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የአማራ ልዩ ኃይል እና ሚሊሻ የተባበረ ክንድ የጦር ሜዳ መነጽርን ጨምሮ በርካታ የጦር መሳሪያዎችን መያዛቸውን የ23ኛ ክፍለ ጦር 2ኛ ብርጌድ ምክትል አዛዥ ኮሉኔል አየለ ቢክቱ ቱፋ ገለጹ፡፡ …
ኮሮናቫይረስ በ24 ሰዓታት 336 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ12 ሰዎች ህይወት አልፏል Abrham Fekede Nov 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 213 የላብራቶሪ ምርመራ 336 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 103 ሺህ 56 መድረሱንም ሚኒስቴሩ…
ፋና 90 የሃገር መከላከያ ሰራዊቱ ድልና የህዝቡ አቀባበል በራያ Abrham Fekede Nov 16, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=KDteSVacqi4
ፋና 90 የደብረ ብርሃን ፋና ኤፍ ኤም የፋናን 25ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አክብሯል Abrham Fekede Nov 16, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=EnLZaegd24Q
ፋና 90 ህወኃት ከመነሻውም በሀሰትና ክህደት ውስጥ ያደገ ድርጅት ሲሆን አሁንም ከዚያ የወረሰውን ዐመል በመጠቀም ህዝቡን ለማደናገር እየሞከረ ነው Abrham Fekede Nov 16, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=GSI1YOPtdh4
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ፈረንሣይ የ15 ሚሊዮን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ Abrham Fekede Nov 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያና ፈረንሣይ ለከተሞች የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትና ሳኒቴሽን መርሃ ግብር የሚውል የ15 ሚሊዮን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሪት ያስሚን ዎሃብረቢ እና በኢትዮጵያ የፈረንሣይ አምባሳደር ሬሚ ማሬሾ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ገዱ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተላከ መልዕክት ለጂቡቲው ፕሬዚደንት ኢስማኤል ዑመር ጊሌ አደረሱ Abrham Fekede Nov 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተላከ መልዕክት ለጂቡቲው ፕሬዚደንት ኢስማኤል ዑመር ጊሌ በዛሬው ዕለት አድርሰዋል፡፡ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የኢትዮጵያ ወቅታዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና በውጊያ ስለማላምን 150 ጥይት ተስጥቶኝ አንድም ጥይት ሳልተኩስ ነው እጄን የሰጠሁት- ወጣት አብረኸት Tibebu Kebede Nov 16, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ21 አመት ወጣት ናት የሆነችው የአብረኸት የጁንታው ታጣቂ የነበረችና እጃቸውን ለመከላከያ ሰራዊት ከሰጡ ውስጥ አንዷ ነች። ወጣቷ በ2011 ዓ.ም የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለመቀላቀል በብርሸለቆ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ስልጠና ወስዳለች፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የልዑካን ቡድን ናይሮቢ ገባ Abrham Fekede Nov 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የልዑካን ቡድን ናይሮቢ ገብቷል። በመከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት በመክፈት የሀገር ክህደት የፈፀመውና ተከታታይ የህገ መንግሰት ጥሰቶችን ሲፈፅም የከረመው…
የሀገር ውስጥ ዜና ከሁመራና አካባቢዋ ተሰደው የነበሩ ነዋሪዎች ሠላም በመስፈኑ ወደ ቀዬአቸው እየተመለሱ ነው Abrham Fekede Nov 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሁመራና አካባቢዋ በነበረው የሕግ ማስከበር ዘመቻ ሰግተው ወደ ተለያዩ አካባቢዎች ተሰደው የነበሩ ነዋሪዎች ሠላም በመስፈኑ ወደቀዬአቸው መመለሳቸውን ተናገሩ። ጽንፈኛው የህወሓት ቡድን በሰሜን ዕዝ አባላት ላይ ጥቃት ማድረሱን ተከትሎ መንግስት ቡድኑን…