ከሁመራና አካባቢዋ ተሰደው የነበሩ ነዋሪዎች ሠላም በመስፈኑ ወደ ቀዬአቸው እየተመለሱ ነው
አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሁመራና አካባቢዋ በነበረው የሕግ ማስከበር ዘመቻ ሰግተው ወደ ተለያዩ አካባቢዎች ተሰደው የነበሩ ነዋሪዎች ሠላም በመስፈኑ ወደቀዬአቸው መመለሳቸውን ተናገሩ።
ጽንፈኛው የህወሓት ቡድን በሰሜን ዕዝ አባላት ላይ ጥቃት ማድረሱን ተከትሎ መንግስት ቡድኑን…