የሀገር ውስጥ ዜና በምዕራብ ወለጋ ዞን 36 የሸኔ ታጣቂዎች ሲደመሰሱ 169 ተማረኩ Tibebu Kebede Nov 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ ወለጋ ዞን የኦሮሚያ ልዩ ኃይል በወሰደው ህግን የማስከበር እርምጃ 36 የጁንታው ተላላኪ የሸኔ ታጣቂዎች መደምሰሳቸው ተገለፀ። በተወሰደው እርምጃ ከተደመሰሱት በተጨማሪ 169 ታጣቂዎች ተማርከዋል፡፡ በተወሰደው እርምጃ 169 ታጣቂዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ወደቦች ፎረም በጅቡቲ ተካሄደ Feven Bishaw Nov 16, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ወደቦች ፎረም በጅቡቲ ተካሄደ፡፡ ፎረሙ በሃገራት መካከል ያለውን ግንኙነትና ትብብርን በማጠናከር በኮቪድ 19 ወቅት የነበረው የሀገራት ኢኮኖሚና የንግድ መቀዛቀዝ ማጠናከርን ያለመ መሆኑ ታውቋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ከኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Nov 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ ጋር ተወያዩ። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ የቀጠናው ሀገራት መንግስት…
የዜና ቪዲዮዎች በግጭት አዘጋገብ ላይ የመገናኛ ብዙሃን ሊወስዱት የሚገባው ጥንቃቄ Meseret Awoke Nov 16, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=xeEAYoIdns0
የዜና ቪዲዮዎች የህክምና ድጋፍ ለማድረግ የተዘጋጁ ባለሙያዎች አሸኛኘት Meseret Awoke Nov 16, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=UqAndjm_Quc
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ቤተሰቦች እና ልጆች የትምህርት እና ጤና እንክብካቤ እንደሚያደርግ አስታወቀ Abrham Fekede Nov 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አበቤ የህወሓት የጥፋት ቡድን በሰሜን ዕዝ በሚገኙ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ጥቃት ለደረሰባቸው የሰራዊቱ አባላት ልጆች የከተማ አስተዳደሩ የትምህርት እና ጤና እንክብካቤ እንደሚያደርግ ገለጹ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የልዑካን ቡድን በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ጉብኝት እያካሄደ ነው Tibebu Kebede Nov 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የልዑካን ቡድን በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ጉብኝት እያካሄደ ነው። በመከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት በመክፈት የሀገር ክህደት የፈፀመውና ተከታታይ የህገ መንግሰት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ሚኒስቴር ከሴት አመራሮች፣ የሰላም እናቶችና አደ ስንቄዎች ጋር ምክክር እያደረገ ነው Meseret Demissu Nov 16, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ህዳር 7 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከፌዴራል፣ ከክልል፣ ከዞንና ከወረዳ ከተወጣጡ የሴት አመራሮች፣ የሰላም እናቶችና አደ ስንቄዎች ጋር በአዳማ ከተማ ምክክር እያደረገ ነው። በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሰላም ግንባታ ዳይሬክቶሬት ጀነራል ወይዘሮ አስማ ረዲ÷ መድረኩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለስልጣኑ በጥቃቅን እና አነስተኛ ለተደራጁ ማህበራት የስራ ዕድል ሊፈጥር ነው Feven Bishaw Nov 16, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን በጥቃቅን እና አነስተኛ ለተደራጁ ማህበራት የስራ ዕድል ሊፈጥር ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ የስራ ዕድል ፈጠራውን ከከተማ አስተዳደሩ የስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን እና ኢቪድ ኮንስትራክሽን ለመከላከያ ሰራዊት 3 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ድጋፍ አደረጉ Meseret Demissu Nov 16, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ህዳር 7 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን እና ኢቪድ ኮንስትራክሽን ለሃገር መከላከያ ሰራዊት 3 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ድጋፍ አደረጉ። የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በትግራይ የህግ ማስከበር ዘመቻ ላይ…